3 lines
813 B
Plaintext
3 lines
813 B
Plaintext
\v 18 \v 19 \v 20 18. ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ‹‹በእያንዳንዱ ዓመት መጀመሪያ ወር፣ በመጀመሪያውም ቀን ቤተ መቅደሱን ለማንጻት ነውር የሌለበትን ወይፈን ውሰድ፡፡
|
|
19. ካህኑም፣ የሕዝቡን ኃጢአት ለማስተስረይ ከመሥዋዕቱ ደም ይወሰድ፣ የቤተ መቅደሱን በር መቃኖች፣ የመሠዊያውን ላይኛ ዕርከን አራት ማእዘንና የውስጠኛው አደባባይ በር መቃኖች ላይ ደሙን ይርጭ፡፡
|
|
20. በድንገት ወይም ባለ ማወቅ ኃጢአት ላደረገ ማንኛውም ሰው፣ ወር በገባ በሰባተኛው ቀን ይህን ታደርጋለህ፤ በዚህም ቤተ መቅደሱን ታነጻላችሁ፡፡ |