4 lines
1.0 KiB
Plaintext
4 lines
1.0 KiB
Plaintext
\v 9 \v 10 \v 11 \v 12 9. ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ እናንተ የእስራኤል ገዦች ሕዝብን መበደልና መጨቆን ይብቃችሁ! መልካምና ተገቢ የሆነውን አድርጉ፤ የሕዝቤን ርስት መቀማታችሁንና ከርስታቸው እንዲነቀሉ ማድረጋችሁን ተዉ፡፡
|
|
10. በትክክለኛ ሚዛን ተገቢ በሆነ መስፈሪያ ተጠቀሙ፡፡
|
|
11. ደረቁን ነገር የምትሰፍሩበት ሚዛንና ፈሳሹን ነገር የምትሰፍሩበት መስፈሪያ ዕኩል ይሁን፤ ደረቅ ነገር ከሆነ ኢፋ በሚባለው መለኪያ ሃያ ሁለት ሊትር፣ ፈሳሽ ከሆነም ባዶስ በሚባለው መስፈሪያ ሃያ ሁለት ሊትር ይሁን፡፡
|
|
12. ማንኛውንም ነገር ስትመዝኑ ሁሉም ሰው በሚስማማበት ሚዛን ተጠቀሙ፡፡ አንድ ሰቅል ሃያ ጌራህ የሚይዝ ይሆናል፤ አንድ ምናን ደግሞ ስልሳ ሰቅል ይሆናል፡፡ |