3 lines
734 B
Plaintext
3 lines
734 B
Plaintext
\v 3 \v 4 \v 5 3. ከተቀደሰው ክልል ርዝመቱ 13.5 ኪሎ ሜትር፣ ስፋቱ 5.4 ኪሎ ሜትር የሆነ ቦታ ይለካል፡፡
|
|
4. እርሱም ቤተ መቅደሱ ውስጥ ለሚሠሩ፣ ያህዌን ለማገልገል፣ ወደ እርሱ ለሚቀርቡ ካህናት ድርሻ ይሆናል፡፡ ለያህዌ በጣም የተቀደሰ ቦታ ይሆናል፤ ለካህናቱ መኖሪያና ለቤተ መቅደሱ መሥሪያ ይሆናል፡፡
|
|
5. ቁመቱ 13.5 ኪሎ ሜትር፣ ስፋቱ 5.4 ኪሎ ሜትር የሆነው ቦታ ቤተ መቅደሱ ውስጥ ለሚሠሩ ሌዋውያን ይሰጣል፤ ያ ቦታ የእነርሱ ይዞታ በመሆኑ ቤቶች ሠርተው ይኖሩበታል፡፡ |