am_ezk_text_udb/39/07.txt

2 lines
452 B
Plaintext

\v 7 7. እኔ ቅዱስ መሆኔን በእስራኤል ሕዝብ ዘንድ እንዲታወቅ አደርጋለሁ፡፡ ከእንግዲህ ወዲህ እንድናቅ አልፈቅድም፤ አሕዛብም እኔ ጌታ ያህዌ፣ እስራኤል የሚያመልኩኝና የሚያከብሩን መሆኔን ያውቃሉ፡፡
\v 8 8. ይህ በቅርቡ ይሆናል፤ ያ ቀን በፍጥነት እየቀረበ ነው ይላል ጌታ ያህዌ፡፡