am_ezk_text_udb/37/09.txt

2 lines
563 B
Plaintext

\v 9 9. ከዚያም እንዲህ አለኝ፣ ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ ለነፋስ መልእክት ተናገር፤ እንዲህም በለው፣ ‹‹ነፋስ ሆይ፣ ከአራቱም አቅጣጫ ና፤ እንደ ገና በሕይወት እንዲኖሩ በእነዚህ በተገደሉት ላይ እፍ በልባቸው፡፡››
\v 10 10. እኔም የታዘዝሁትን አደረግሁ፤ እስትንፋስም ገባባቸው፤ እነርሱም ሕይወት አገኙ፤ እጅግ ታላቅ ሰራዊትም ሆነው በእግራቸው ቆሙ፡፡