4 lines
746 B
Plaintext
4 lines
746 B
Plaintext
\c 37 \v 1 1. አንድ ቀን ያህዌ ሌላም ራእይ ሰጠኝ፡፡ የእግዚአብሔር ኃይል በእኔ ላይ መጣ፤ በመንፈስ እኔን የተገደሉ ሰዎች ዐጥንት ወደሞሉበት ሸለቆ ወሰደኝ፡፡
|
||
\v 2 2. በአጥንቶቹ መካከል ወዲያ ወዲህ እንድል አደረገኝ፡፡ ዐጥንቶቹ በጣም የበዙና በጣም የደረቁ መሆናቸውን አየሁ፡፡
|
||
\v 3 3. እርሱም፣ ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ እነዚህ ዐጥንቶች እንደ ገና በሕይወት ይኖራሉ ብለህ ታስባለህ››? አለኝ፡፡
|
||
እኔም፣ ‹‹ጌታዬ ያህዌ ሆይ፣ ያንን የምታውቅ አንተ ብቻ ነህ?›› አልሁ፡፡ |