\v 13 13. ምንጮች አጠገብ የተሰማራውን የግብፃውያን
ከብት መንጋ አጠፋለሁ፡፡
ሰዎችና ከብቶች ያደፈረሱዋቸው እነዚያ የውሃ
ምንጮች ከእንግዲህ አይቆሽሹም፡፡
\v 14 14. ከዚያም የግብፅን ውሆች አጠራለሁ፤
ወንዞችዋም እንደ ዘይት በሰላም ይፈስሳሉ፤
ይላል ጌታ ያህዌ፡፡