am_ezk_text_udb/32/13.txt

7 lines
424 B
Plaintext

\v 13 13. ምንጮች አጠገብ የተሰማራውን የግብፃውያን
ከብት መንጋ አጠፋለሁ፡፡
ሰዎችና ከብቶች ያደፈረሱዋቸው እነዚያ የውሃ
ምንጮች ከእንግዲህ አይቆሽሹም፡፡
\v 14 14. ከዚያም የግብፅን ውሆች አጠራለሁ፤
ወንዞችዋም እንደ ዘይት በሰላም ይፈስሳሉ፤
ይላል ጌታ ያህዌ፡፡