\v 5 5. ሥጋህን በኮረብቶች ላይ እበታትነዋለሁ
ሸለቆዎችም በበሰበሰ በድንህ ይሞላሉ፡፡
\v 6 6. ምድሪቱንና ተራራውን በደምህ አጥለቀልቃለሁ
ቁራዎችም እስኪጠግቡ ደምህን ይጠጣሉ፡፡