am_ezk_text_udb/32/05.txt

4 lines
286 B
Plaintext

\v 5 5. ሥጋህን በኮረብቶች ላይ እበታትነዋለሁ
ሸለቆዎችም በበሰበሰ በድንህ ይሞላሉ፡፡
\v 6 6. ምድሪቱንና ተራራውን በደምህ አጥለቀልቃለሁ
ቁራዎችም እስኪጠግቡ ደምህን ይጠጣሉ፡፡