3 lines
780 B
Plaintext
3 lines
780 B
Plaintext
\v 22 22. ስለዚህ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ የግብፅ ንጉሥ ፈርዖን ላይ ተነሥቻለሁ፤ ታማሚውንና ጤነኛውን ሁለቱን ክንዱን በመሰባበር ከእንግዲህ ሰይፍ እንዳያነሣ የግብፅን ኃይል ፈጽሞ እሰባብራለሁ፡፡
|
|
\v 23 23. ግብፃውያንን በሕዝቦች መካከል እበትናለሁ፤ በአገሮችም መካከል እዘራቸዋለሁ፡፡
|
|
\v 24 24. የባቢሎንን ንጉሥ ክንድ አበረታሁ፤ ሰይፌንም በእጁ አስይዘዋለሁ፡፡ የግብፅን ክንድ ግን እሰብራለሁ፤ እርሱም ክፉኛ ቆስሎ ሞት አፋፍ ላይ እንዳለ ወታደር በባቢሎን ንጉሥ ፊት ያቃስታል፡፡ |