\v 21 ያህዌ እንዲህ አለኝ፣ ‹‹አንድ ቀን እስራኤል ታላቅ ሕዝብ ይሆናል፡፡ ያ በሚሆንበት ጊዜ የምትነግራቸውን ይሰማሉ፡፡ በዚያ ጊዜ ይህ ሁሉ የሆነው እኔ ያህዌ የተናገርሁትን የማድረግ ኃይል እንዳለኝ ያውቃሉ፡፡››