am_ezk_text_udb/29/21.txt

1 line
349 B
Plaintext

\v 21 ያህዌ እንዲህ አለኝ፣ ‹‹አንድ ቀን እስራኤል ታላቅ ሕዝብ ይሆናል፡፡ ያ በሚሆንበት ጊዜ የምትነግራቸውን ይሰማሉ፡፡ በዚያ ጊዜ ይህ ሁሉ የሆነው እኔ ያህዌ የተናገርሁትን የማድረግ ኃይል እንዳለኝ ያውቃሉ፡፡››