\v 19 19. ስለዚህም ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ግብፅን ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር እሰጣለሁ፤ ለሰራዊቱ ደመወዝ እንዲሆን ሀብቷን ሁሉ ይዘርፋል፡፡
\v 20 20. ጢሮስን ለማጥፋት ላደረጉት ክፍያ እንዲሆናቸው ለባቢሎን ንጉሥና ለሰራዊቱ ግብፅን ይሰጠዋል፡፡››