7 lines
857 B
Plaintext
7 lines
857 B
Plaintext
\c 29 \v 1 1. ባቢሎናውያን እኛ እስራኤላውያንን ወደ ባቢሎን ከወሰዱን ዐሥር ዓመት በኃላ በዐሥረኛው ወር በአሥራ ሁለተኛው ቀን ያህዌ ሌላ መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ፡፡
|
|
\v 2 2. ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ ፊትህን ወደ ግብፅ አዙርና በግብፅ ንጉሥና በሕዝቡ ሁሉ ላይ የሚሆነውን ክፉ ነገር ተናገር፡፡
|
|
\v 3 3. እንዲህም ብለህ ንገረው፤ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤
|
|
‹የግብፅ ንጉሥ ሆይ፣ እኔ ያህዌ ጠላት ሆኜብሃለሁ
|
|
አንተ ዐባይ ወንዝ ውስጥ እንደሚተኛ ታላቅ አውሬ ነህ
|
|
የዐባይ ወንዝ የአንተ እንደሆነና
|
|
ለራሴም ሠርቼዋለሁ እያልህ ትናገራለህ፡፡ |