am_ezk_text_udb/27/34.txt

11 lines
648 B
Plaintext

\v 34 34. አሁን ግን ከተማሽ ባሕር ውስጥ እንደ ጠፋ
መርከብ ሆናለች፤ ውስጧ የነበረው ሁሉ ወድሞ
ወደ ባሕሩ ጥልቅ ወርዷል፡፡
\v 35 35. አንቺ ላይ በደረሰው ምክንያት
በባሕሩ ጠረፍ የሚኖሩ ሁሉ ደንግጠዋል፡፡
ንጉሦቻቸው በፍርሀት ራዱ
ፊታቸውም ተለዋውጦአል፡፡
\v 36 36. አንቺ ላይ የደረሰውን ጥፋት ማመን ከብዷቸው
የሌሎች አገር ንጉሦች ራሳቸውን ነቀነቁ
አሁን ከተማሽ ጠፍታለች
ለዘላለምም አትገኝም፡፡››