11 lines
683 B
Plaintext
11 lines
683 B
Plaintext
\v 31 31. ስለ አንቺም በማዘን ጠጉራቸውን ተላጭተው
|
|
ማቅ ይለብሳሉ፤ ምርር ብለውም ያለቅሳሉ፡፡
|
|
\v 32 32. አንቺ ላይ ከደረሰው የተነሣም እንዲህ እያሉ
|
|
ሙሾ ያወርዳሉ፤
|
|
‹ባሕር ውጦት የቀረ ጢሮስን የመሰለ
|
|
ከተማ ከቶውንም አልነበረም፡፡
|
|
\v 33 33. ነጋዴዎችሽ የሚያቀርቧቸው ሸቀጦች
|
|
የተለያዩ አገር ሰዎችን ደስ ያሰኙ ነበሩ፡፡
|
|
ከአንቺ ጋር ካደረጉት ግብይት ካገኙት
|
|
ገንዘብ የተነሣ በሩቅ አገሮች ያሉ ነገሥታት
|
|
ባለ ጠጐች ሆነዋል፡፡ |