|
\v 12 ሀብቷን ይዘርፋሉ፤ ሸቀጥዋንም ይበዘብዛሉ፡፡ ቅጥሮቿን ያፈርሳሉ፤ የተዋቡ ቤቶቻቸውን ያወድማሉ፡፡ ከቤቶች የፈራረሰውን ድንጋይና ጣውላ እንዲሁም የፍርስራሽ ክምር ወደ ባሕር ይጥላሉ፡፡
|
|
\v 13 13. ከእንግዲህ ዘፈንና የበገና ድምፅ አይሰማም፡፡
|
|
\v 14 14. ከተማዋን ዓሣ አጥማጆች መረባቸውን የሚያሰጡበት የተራቆተ ዐለት ያደርጓታል፤ ከእንግዲህ እንደ ገና አትሠራም›› ጌታ ያህዌ ተናግሮአልና ይህ ሁሉ በእርግጥ ይፈጸማል፡፡ |