3 lines
775 B
Plaintext
3 lines
775 B
Plaintext
\v 22 ያ በሚሆንበት ጊዜ እኔ እንዳደረግሁት ታደርጋላችሁ፤ አፋችሁ ድረስ አትሸፋፈኑም፤ የዕዝን እንጀራም አትበሉም፤
|
|
23. \v 23 ጥምጥማችሁን ከራሳችሁ ላይ አታወርዱም፤ ጫማችሁንም አታወልቁም፡፡ በኀጢአታችሁ ትመነምናላችሁ እርስ በርስ ታቃስታላችሁ እንጂ ዕዝን አትቀመጡም፤ ድምፃችሁን አሰምታችሁም አታለቅሱም፡፡
|
|
\v 24 24. ሕዝቅኤል ምልክት ይሆናችኃል፤ እርሱ እንዳደረገው ታደርጋላችሁ፡፡ ያ በሚሆንበት ጊዜ እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ታውቃላችሁ፡፡ |