|
\v 15 አንድ ቀን ያህዌ ይህን መልእክት ሰጠኝ
|
|
16. \v 16 የፈሰው ልጅ ሆይ፣ የምትወዳት ሚስትህን በድንገት በሞት እወስዳታለሁ፤ እርሷ ስትሞ አትዘን፤ እንባህንም በማፍሰስ አታልቅስ፡፡
|
|
17. \v 17 ድምፅህን ዝቅ አድርገህ በሐዘን አንጐራጉር እንጂ ጮኽ ብለህ አታልቅስ፡፡ ጥምጥምህ ከራስህ አይውለቅ ጫማህንም አታውልቅ፤ ማዘንህን ለማሳየት አፍህ ድረስ አትሸፈን፤ የዕዝን እንጀራም አትብላ፡፡›› |