\v 26 26. በዚያ ሁኔታ በግብፅ እያለሽ የጀመርሽውን ምግባረ ብልሹት አስቆማለሁ፤ ዳግመኛም እነዚያን ነገሮች ማድረግ አትፈልጊም፤ በግብፅ እያለሽ ታደርጊ የነበረውንም አታስቢውም፡፡
\v 27 27. ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ለምትጠዪአቸውና ለምትጸየፊያቸው አሳልፌ እሰጥሻለሁ፡፡