\v 24 24. ለእስራኤል ሕዝብ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል ብለህ ንገራቸው፤ ‹እናንተ በምታደርጉት ሁሉ ኃጢአታችሁን በመግለጽ፣ በግልጽም በማመፅ በደላችሁን ስላሳሰባችሁ እንዲህም ስላደረጋችሁ በምርኮ ወደ ባቢሎን ትወሰዳላችሁ፡፡