\v 14 14. አሁንም የሰው ልጅ ሆይ፣ ትንቢት ተናገር
ሊሆን ባለው ነገር ምን ያህል ማዘንህን ለማሳየት
በእጆችህ አጨብጭብ፤ ሰይፉም በመደጋገም ተወዛውዞ
እየዞረ የሚገድል የሚያሸብርና
የሚያርድ ሰይፍ ነው፡፡