|
\v 45 45. ያህዌ ሌላም መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ
|
|
\v 46 46. የሰው ልጅ ሆይ፣ ፊትህን ወደ ደቡብ አዙር፤ ለዚያ ደረቅ ምድር እዚያ ላለውም ደን ተናገር፡፡
|
|
\v 47 47. ከእስራኤል ደቡብ ላለው ምድረ በዳ እንዲህ በል፤ በመካከልህ እሳት አነዳለሁ የለመለመውንና የደረቀውን ዛፍህን ሁሉ ይበላል፤ ነበልባሉንም የሚያጠፋ አይኖርም፡፡ ከደቡብ አንሥቶ እስከ ሰሜን በዚያ አካባቢ ያለውን ሁሉ ይበላል፡፡ |