\v 2 2. ያህዌም እንዲህ የሚል መልእክት ሰጠኝ
\v 3 3. ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ ለእስራኤል ሽማግሌዎች እንዲህ ብለህ ንገሩቸው፣ ‹የመጣችሁት ከእኔ መልእክት ለመስማት ነውን? በሕያውነቴ እምላለሁ፤ ከእኔ ጠይቃችሁ እንድትረዱ አልፈቅድም› ይላል ጌታ ያህዌ፡፡