am_ezk_text_udb/17/11.txt

2 lines
349 B
Plaintext

\v 11 11. ያህዌም እንዲህ አለኝ፤
\v 12 12. የምሳሌውን ትርጒም መረዳት ይችሉ እንደሁ እስቲ እነዚያን ዐመፀኞች ጠይቃቸው፤ የባቢሎን ንጉሥ ወደ ኢየሩሳሌም መጥቶ ንጉሡንና መሳፍንቱን ወደ ባቢሎን እንደ ወሰዳቸው ንገራቸው፤