2 lines
738 B
Plaintext
2 lines
738 B
Plaintext
\v 22 \v 23 እኔም ሃዘንተኞች እንዲሆኑ ያላደረኳቸውን ፃድቃን እናንተ ተስፋ አስቆርጣችኋቸዋል እንዲሁም ጥፋችን እናንተ ግን ከክፉስራቸው ተመልሰው ቢሆን ኖሮ በህይወት ይኖሩ ነበር በክፉ ስራቸው እንዲቀጥሉ አበረታችኋል፡፡
|
|
23. ከእንግዲህ በኋላ በሃሰት ራዕይን አየን አትሉም ወይም ህዝቡን ደስ ለማሰኘት ወደፊት ስለሚሆነው አትነግሯቸውም፡፡ ህዝቤን ከእናንተ ማታለል አድናለሁ ከዚያም እኔ እግዚአብሔር የተናገርኩት ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ታውቃላችሁ፡፡ |