4 lines
799 B
Plaintext
4 lines
799 B
Plaintext
\c 13 \v 1 \v 2 \v 3 \v 4 ጌታ እግዚአብሔር እንዲ የሚል ሌላ መልእክት ሰጠኝ
|
|
2. የሰው ልጅ በእስራኤል ትንቢት በሚናገሩት ላይ የሚያስጠነቅቅ ትንቢት ተናገር፡፡ አንዳንዶቹ የራሳቸውን የሚፈልጉትን ነገሮች ትንቢት ይናገራሉ፡፡ እንዲህ በላቸው ጌታ እግዚአብሔር የሚለውን አድምጡ በላቸው፡፡
|
|
3. እንዲህም ከእኔ ምንም ራዕይ ሳየው የራሳቸውን ሃሳብ በሚናገሩት ክፉ ነቢያት ላይ የሚያስደነግጥ ነገር ይሆናል፡፡
|
|
4. እናንተ እስራኤላውያን ነቢያቶቻችሁ እንደ ምድረ በዳ ቀበሮች እንደ ለቃቃሚ አሞራዎች ናቸው፡፡ |