am_ezk_text_udb/11/22.txt

2 lines
377 B
Plaintext

\v 22 \v 23 ከዚያም ክንፍ ያላቸው ፍጥረታት በጐናቸውም መንኮራኩሮቻቸው ክንፎቻቸውን ዘርግተው በዓየር ላይ በረሩ የእግዚአብሔርም ብሩህ ነፀብራቅ በላያቸው ነበር፡፡
23. ያም ብርሃን ከከተማይቱ ውስጥ ተነስቶ ምስራቅ ባለ ተራራ በላይ ቆመ