am_ezk_text_udb/11/11.txt

2 lines
546 B
Plaintext

\v 11 \v 12 ይህቺ ከተማ ሥጋ በድስት ውስጥ ታጥቦ የሚገባ ሥጋ የምትጠበቅበት ከተማ አትሆንም፡፡ በምትገኝበት በእስራኤል ምድር ሁሉ እቀጣችኋለሁ፡፡
12. ከዚያም እኔ እግዚአብሔር ህጌንና ሥርዓቴን ባለመታዘዛችሁ የሚመጣውን አስቀድሜ መናገሬን እና እናንተ ግን የጐረቤቶቻችሁን ህዝብ ክፉ ሥራ መፈፀማችሁን መልመዳችሁን በውስጥ ታውቃላችሁ፡፡