am_ezk_text_udb/11/05.txt

3 lines
769 B
Plaintext

\v 5 \v 6 \v 7 ከዚያም የጌታ እግዚአብሔር መንፈስ በላዬ መጣ ለህዝቡም እንዲናገር እንዲህ አለኝ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል እናንተ የእስራኤላውያን ሰዎች ህዝቦች እነዚህን ነገሮች ተናግራችኋል የምታስቡትንም ደግሞ አውቃለሁ፡፡
6. ብዙ ሰዎችን በብዙ ከተማ ገድላችሁ ጐዳናዎቹንም በሬሳዎች ሞልታችሁታል
7. እንግዲህ ጌታ እግዚአብሔር ይህን ነው በዚህ የገደላችኋቸው ሰዎች ሬሳ አንድ ሥጋ እየሩሳሌምም እንደ ድስት ናት እኔ ግን እናንተን ከዚህች ከተማ አወጣችኋለሁ/አስወጣችኋለሁ፡