am_ezk_text_udb/03/16.txt

4 lines
834 B
Plaintext

\v 16 \v 17 \v 18 \v 19 እነዚያም ሰባት ቀናት ከተፈፀመ በኋላ እግዚአብሔር መልእክት ሰጠኝ
17. የሰው ልጅ አንተን እንደ ጠባቂ አድርጌሀለሁ፡፡ ሰላምህ እነርሱን ለማመስገን የውስጥህን ቀስ በልና ንገራቸው፡፡
18. ስለ አንዳንድ ክፉ ሰዎች በሃጢያታቸው እንደሚሞቱ በምነግርህ ጊዜ ህይወታቸውን ለማዳን በሃጢያታቸው ይሞታሉ እንደዚያ ይንዳይሆን ባለማድረግህ አንተ ትጠየቅበታለህ፡፡
19. ነገር ግን ክፉ ሰዎች ብታስጠነቅቁና ከብዙ ባህሪያቸው ባይመለሱ በሃጢያታቸው ምክንያት ይሞታሉ አንተ ግን ከእኔ ከቅጣት ራስህን ታድናለህ፡፡