am_ezk_text_udb/03/01.txt

3 lines
454 B
Plaintext

\c 3 \v 1 \v 2 \v 3 እርሱም የው ልጅ ሆይ በፈትህ ያለውን ጥቅልል ብላ ከዚያም ሄደህ ለእስራኤል ህዝብ ተናገር አለኝ፡፡
2. አፌንም ከፈትሁ ጥቅልሉንም እንድበላው ሰጠኝ
3. ከዚያም የሰው ልጅ የሰጠሁህን ጥቅልሉን ብላ ሆድህን በርሱ ሙሉ አለኝ እኔም በላሁት በአፌም ውስጥ እንደ ማር ጣፈጠኝ፡፡