|
\v 8 8. በእግዚአብሔር አትክልት ቦታ በኤደን የነበሩ የሊባኖስ
|
|
ዝግባ ዛፎች ሊወዳደሩት አይችሉም
|
|
የጥድ ዛፎች የእርሱን ቅርንጫፎች አይተካከሉትም
|
|
የአስታ ዛፎችም ከእርሱ ቅርንጫፎች ጋር አይወዳደሩም፡፡
|
|
በእግዚአብሔር አትክልት ቦታ በገነት ካሉ ዛፎች የእርሱን
|
|
ያህል ውህ አልነበረም፡፡
|
|
\v 9 9. ያንን ዛፍ እጅግ ያማረና ቅርንጫፎቹም እንዲንሰራፉ
|
|
ስላደረግሁ፣ በእግዚአብሔር አትክልት ቦታ በገነት
|
|
ያሉ ዛፎች ሁሉ ቀኑበት፡፡ |