am_ezk_text_udb/22/29.txt

1 line
276 B
Plaintext

\v 29 የእስራኤል ሕዝብ ገንዘብ እንዲሰጧቸው ሌሎችን ያስገድዳሉ፤ሕዝቡንም ይዘርፋሉ፤ ድኾችን ይጨቁናሉ፤ በመካከላቸው ላሉት የባዕድ አገር ሰዎች በቅንነት አይፈርዱም፡፡