Mon Oct 15 2018 11:37:31 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2018-10-15 11:37:32 +03:00
parent 5d03e5760d
commit ea6154a8b4
7 changed files with 18 additions and 0 deletions

3
01/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 4 \v 5 \v 6 4. ከራዕዩቹም ከአንዱ ከሰሜን አውሎነፋስ ሲመጣ አየሁ፡፡ ከባድ ደመና ነበረ የማያቋርጥ ብልጭታ ነፀብራቅ ነበረ እና ደመናውም በታላቅ ብርሃን የተከበበ ነበር፡፡ ብርሃኑም በሚያንፀባርቅበት መሃል ቢሜ መልክ ያለው እሳት ነበር፡፡
5. በአውሎ ነፋሱም መካከል አራት ህያዋን ፍጥረታት የሚመልሱ አየሁ
6. ሆኖም እያንዳንዱ አራት ግፊቶችና አራት ክንፎች ነበራቸው

3
01/07.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 7 \v 8 \v 9 እግሮቻቸውም እንደ ሰው እግሮች ነበሩ መማሪያችሁ ግን ተወልውሎ እንደሚያብረቀርቅ የጥጃ ኮቴ ይመስል ነበር፡፡
8. በአራቱም የሳናቸው አካል በክንፎቻቸው ሥር የሰው እጅ የሚመስል ነበራቸው፡፡
9. አራቱም ፍጥረታት ክንፎቻቸው እርስ በርስ ተነካክተው ክብ ይሠሩ ነበር፡፡ ሲንቀሳቀሱም በቀጥታ ወደፊት ይሄድ ነበር እንጂ አይዞሩም፡፡

4
01/10.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,4 @@
\v 10 \v 11 \v 12 እያንዳንዱ ፍጥረት አራት ፊቶች ነበሯቸው፡፡ ከፊት ለፊት ያለው ፊት የሰው ፊት የሚመስል ነበር፡፡ በቀኝ በኩል ያለው ፊት የአንበሳ ፊት ይመስል ነበር፡፡
በግራ በኩል ያለው ፊት የበሬን ፊት ይመስላል በጀርባ በኩል ያለው ፊት የንስር ፊት ይመስላል፡ ፡
11. ሁለቱ እያንዳንዳቸው ክንፎች ወደ ላይ ከፍ ብለው በሁለቱም አቅጣጫ ያሉትን ክንፎች ይነኩ ነበር፡፡ ሌሎቹ ሁለት ክንፎች ግን ታጥፈው ሰውነታቸውን ይሸፍኑ ነበር፡፡
12. ፍጥረቶቹም በሚንቀሳቀሱበት ጊዜ የሚቆጣጠራቸው የእግዚአብሔር መንፈስ ለመራቸው ወደ ሚፈልገው ወደ መራቸው ወደየትኛው እንደመራቸው አቅጣጫ ተራ ሳይቀይሩ በቀጥታ ወደ ፊት ይሄዱ ነበር፡፡

2
01/13.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 13 \v 14 አራቱም ፍጥረታት የእሳት ፍም ወይም ችቦ ይመስል ነበር ፋና የሚያበራ እሳትም በፍጥረታቱ መካከል ወዲህና ወዲያ ይል ነበር ከእሱም መካከል መብረቅ ይመጣ ነበር፡፡
14. ፍጥረታቱም በፍጥነት አንድ መብረቅ ብልጭታ ወዲህና ወዲያ ይመላለሱ (ይንቀሳቀሱ) ነበር፡፡

2
01/15.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 15 \v 16 አራቱንም ፍጥረታት ስመለከት በእያንዳንዳችሁ አጠገብ በምድርህ ላይ መንኮራኮር (ተሽከርካሪ) አየሁ
16. አራቱም መንኮራኩሮች ተመሳሳይና እንደ ስዕሉ የሚያንፀባርቁ ነበሩ፡፡ እያንዳንዱ መንኮራከር በውስጡ አንድ መንኮራኩር ያለው ይመስል ነበር፡፡

1
01/17.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 17 \v 18 17. ሲንቀሳቀስና ከአራቱ በአንዱ አቅጣጫ በቀጥታ ወደፊት ይሄዱ ነበር እንጂ ወደ ሌላ አቅጣጫ አይዞሩም ነበር፡፡ የመንኮራኩሮችም ክበብ ግርማ የለውም የሚያስፈራ በዓይኖችም የተሞላ ነበር፡፡

3
01/19.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
ህያዋን ፍጥረታቱ በሚንቀሳቀስበት ጊዜ መንኮራኩሮቹና አብረዋችሁ ይንቀሳቀሳሉ፡፡ ፍጥረታቱም ከምድር ከፍ ብለው በመሰብሰብ በሚሉበት ጊዜ ሁሉ መንኮራኩሮችም አብረው ይነሳሉ፡፡
2. የሚቆጣጠራቸው የእግዚአብሔር መንፈስ ሊሄድ ወደሚፈልግበት ሁሉ ይሄዳሉ መንኮራኩሮቹንም የሚጣራቸው የእግዚአብሔር መንፈስ ስለሆነ መንኮራኩራቸው አብረው ይሄዳሉ፡፡
21. ፍጥረታቱም ወደሚሄድበት ሁሉ መንኮራኩሮችም ይሄዳሉ፡፡ ፍጥረታቱም ሲቆጩ መንኰራኩሮቹም ይቆጣሉ፡፡ ፍጥረታቱም ከመሬት ከፍ ብለው በሚነሱበት ጊዜ ሁሉ መንኰራኩሮቹ አብረው ይነሣሉ፡፡