Tue Oct 16 2018 10:16:00 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
a94910951c
commit
d8a100b2a5
|
@ -1,3 +1 @@
|
|||
\v 20 በጌጦቻቸው በመኩራት ከንቱና አስፀያፊ ጣኦታትን ለሃሰትና አምላኮቻችን ለመስራት ተጠቀሙባቸው ስለዚህ እነዚህ እንዴት አስፀያፊና የማያስፈልግ መሆናቸውን እንዲያዩ አደርጋቸዋለሁ፡፡
|
||||
\v 21 እኔም ለሚወሯችሁ ለእንግዶች የከበሩ ሃብቶቻችሁን እንዲወስድ ብሮቻችሁንና ወርቆቻችሁን እሰጣችኋለሁ፡፡ እነዚህን ነገሮች ለክፉዎች እሰጣቸዋለሁ፡፡ በሚወስዳችሁ ነገሮች ላይ የተዋረደ ነገር እንዳያደርጉ አልከለከላቸውም፡፡
|
||||
\v 22 ወንበዴዎች ወደ ቤተ መቅደስ ተቀድሰው መቀደስ እንዲገቡና እንዳያረክሱት አደርጋለሁ፡፡
|
||||
\v 20 በጌጦቻቸው በመኩራት ከንቱና አስፀያፊ ጣኦታትን ለሃሰትና አምላኮቻችን ለመስራት ተጠቀሙባቸው ስለዚህ እነዚህ እንዴት አስፀያፊና የማያስፈልግ መሆናቸውን እንዲያዩ አደርጋቸዋለሁ፡፡ \v 21 እኔም ለሚወሯችሁ ለእንግዶች የከበሩ ሃብቶቻችሁን እንዲወስድ ብሮቻችሁንና ወርቆቻችሁን እሰጣችኋለሁ፡፡ እነዚህን ነገሮች ለክፉዎች እሰጣቸዋለሁ፡፡ በሚወስዳችሁ ነገሮች ላይ የተዋረደ ነገር እንዳያደርጉ አልከለከላቸውም፡፡ \v 22 ወንበዴዎች ወደ ቤተ መቅደስ ተቀድሰው መቀደስ እንዲገቡና እንዳያረክሱት አደርጋለሁ፡፡
|
|
@ -1,3 +1 @@
|
|||
\v 23 በከተማይቱ ሁሉ በከንቱ ስለፈሰሰው ደም እና በከተማይቱ ስላለው ዓመፅ ጠላታችሁን አንተን እንደሚቀጣ ራስህን እንዳታስርበት ሠንሰለት አዘጋጅ፡፡
|
||||
\v 24 የእስራኤልን ህዝብ ቤት እንዲወስድ እጅ ክፉ የሆኑ አገሮችን ሠራዊት አመጣለሁ፡፡ የእስራኤልም ህዝብ ከእንግዲህ መኩራት መታበይ እንደማይችሉ እንዲገነዘቡ አደርጋቸዋለሁ፡፡ ጠላቶቻችሁ የአምልኮ ሥፍራችሁን ከእንግዲህ ወዲያ ሊጠቀሙ የማይችሉ ያደርጓቸዋል፡፡
|
||||
\v 25 ጠላቶቻችሁም ሲያስደነግጧችሁ ለእርቅ ስለምን እንደተዋቸው ትለምኗቸዋላችሁ ሆኖም ግን ሰላም አይመጣም/አይሆንም
|
||||
\v 23 በከተማይቱ ሁሉ በከንቱ ስለፈሰሰው ደም እና በከተማይቱ ስላለው ዓመፅ ጠላታችሁን አንተን እንደሚቀጣ ራስህን እንዳታስርበት ሠንሰለት አዘጋጅ፡፡ \v 24 የእስራኤልን ህዝብ ቤት እንዲወስድ እጅ ክፉ የሆኑ አገሮችን ሠራዊት አመጣለሁ፡፡ የእስራኤልም ህዝብ ከእንግዲህ መኩራት መታበይ እንደማይችሉ እንዲገነዘቡ አደርጋቸዋለሁ፡፡ ጠላቶቻችሁ የአምልኮ ሥፍራችሁን ከእንግዲህ ወዲያ ሊጠቀሙ የማይችሉ ያደርጓቸዋል፡፡ \v 25 ጠላቶቻችሁም ሲያስደነግጧችሁ ለእርቅ ስለምን እንደተዋቸው ትለምኗቸዋላችሁ ሆኖም ግን ሰላም አይመጣም/አይሆንም
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\c 8 \v 1 ባቢሎናውያን እኛን እስራኤላውያንን ወደ ምድራቸው ከወሰዱት ከስድስት ዓመት በኋላ በስምንተኛው ወር በአምስተኛው ቀን ከአይሁድ መሪዎች ጋር በቤቴ ተቀምጬ ሳለሁ የእግዚአብሔር መገኘት መንፈስ በእኔ ላይ እንደገና መጣ፡፡
|
||||
\v 2 ከዚያም በራዕይ የሰው ልጅ የሚመስል አየሁ ሆኖም ሰውነቱ ከወገቡ ባቶች ልክ እንደ እሳት ከወገቡ በላይ ደግሞ የጋለ ብረት ይመስል ነበር፡፡
|
||||
\c 8 \v 1 ባቢሎናውያን እኛን እስራኤላውያንን ወደ ምድራቸው ከወሰዱት ከስድስት ዓመት በኋላ በስምንተኛው ወር በአምስተኛው ቀን ከአይሁድ መሪዎች ጋር በቤቴ ተቀምጬ ሳለሁ የእግዚአብሔር መገኘት መንፈስ በእኔ ላይ እንደገና መጣ፡፡ \v 2 ከዚያም በራዕይ የሰው ልጅ የሚመስል አየሁ ሆኖም ሰውነቱ ከወገቡ ባቶች ልክ እንደ እሳት ከወገቡ በላይ ደግሞ የጋለ ብረት ይመስል ነበር፡፡
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 3 እጅ የሚመስል ነገር ዘርግቶ የራስ ፀጉሬን ይዞኝ መንፈስ ከምድር በላይ ክፉ አደርገኝ እግዚአብሔር በራዕይ ከባቢሎን ወደ ኢየሩሳሌም ወሰደኝ፡፡ ወደ መቅደሱ እግዚአብሔርን ወደ ሚያስተወን ወደ ሚያስቆጣው ጣዖት ወደነበረበት ወደ ውስጠኛው የሰሜን በር ወሰደኝ
|
||||
\v 4 በዚያም በፊት ለፊቴ እስራኤላውያን አስቀድመው ያመልከው የነበረው ብሩህ የሆነ የእግዚአብሔር ብርሃን ነበረ፡፡ ይህን በሜዳ ላይ ያየሁትን ራዕይ ይመስላል፡፡
|
||||
\v 3 እጅ የሚመስል ነገር ዘርግቶ የራስ ፀጉሬን ይዞኝ መንፈስ ከምድር በላይ ክፉ አደርገኝ እግዚአብሔር በራዕይ ከባቢሎን ወደ ኢየሩሳሌም ወሰደኝ፡፡ ወደ መቅደሱ እግዚአብሔርን ወደ ሚያስተወን ወደ ሚያስቆጣው ጣዖት ወደነበረበት ወደ ውስጠኛው የሰሜን በር ወሰደኝ \v 4 በዚያም በፊት ለፊቴ እስራኤላውያን አስቀድመው ያመልከው የነበረው ብሩህ የሆነ የእግዚአብሔር ብርሃን ነበረ፡፡ ይህን በሜዳ ላይ ያየሁትን ራዕይ ይመስላል፡፡
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 5 እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ የሰው ልጅ ወደ ሰሜን በኩል ተመልከት እኔም ተመለከትሁ በመሠዊያው አጠገብ በበሩም መግቢያ ጌታ እግዚአብሔር የሚያስፀይፈውን የሚያስቆጣውን ያንኑ ጣኦት አየሁ፡፡
|
||||
\v 6 እንዲህ አለህ የሰው ልጅ የእስራኤል ህዝብ ምን እንደሚያደርጉ የሚያደርጉትን ታያለህ በዚህ መቅደሴን እንድተው የሚያደርገኝን አስፀያፊ ነገርን ያደርጋል (እያደረጉ ነው) እንዲያውም ከዚህ የሚበልጥም አስፀያፊ ነገር ታያለህ፡፡
|
||||
\v 5 እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ የሰው ልጅ ወደ ሰሜን በኩል ተመልከት እኔም ተመለከትሁ በመሠዊያው አጠገብ በበሩም መግቢያ ጌታ እግዚአብሔር የሚያስፀይፈውን የሚያስቆጣውን ያንኑ ጣኦት አየሁ፡፡ \v 6 እንዲህ አለህ የሰው ልጅ የእስራኤል ህዝብ ምን እንደሚያደርጉ የሚያደርጉትን ታያለህ በዚህ መቅደሴን እንድተው የሚያደርገኝን አስፀያፊ ነገርን ያደርጋል (እያደረጉ ነው) እንዲያውም ከዚህ የሚበልጥም አስፀያፊ ነገር ታያለህ፡፡
|
|
@ -1,3 +1 @@
|
|||
\v 7 ከዚያም ወደ አደባባዩ መግቢያ/በር አመጣኝ ለመለከትም በግድግዳውም ላይ ቀዳዳ አየሁ፡፡
|
||||
\v 8 እርሱም እንዲህ አለኝ የሰው ልጅ በእዚህ በኩል ግድግዳውን አፍርሰው እኔም ግድግዳውን አፈረስኩት በዚያም በውስጡ መግቢያ በር አየሁ፡፡
|
||||
\v 9 እርሱም እንዲህ አለኝ ወደ ውስጥ ግባና እዚህ የሚያደርጉትን ክፉና አስፀያፊ ነገር እይ አለኝ፡፡
|
||||
\v 7 ከዚያም ወደ አደባባዩ መግቢያ/በር አመጣኝ ለመለከትም በግድግዳውም ላይ ቀዳዳ አየሁ፡፡ \v 8 እርሱም እንዲህ አለኝ የሰው ልጅ በእዚህ በኩል ግድግዳውን አፍርሰው እኔም ግድግዳውን አፈረስኩት በዚያም በውስጡ መግቢያ በር አየሁ፡፡ \v 9 እርሱም እንዲህ አለኝ ወደ ውስጥ ግባና እዚህ የሚያደርጉትን ክፉና አስፀያፊ ነገር እይ አለኝ፡፡
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 10 እኔም በበሩ ውስጥ ገብቼ ተመለከትኩ በትልቅ ክፍል ቅድቅዳው ሁሉ ላይ በኖድህ ላይ የሚንቀሳቀሱትን ፍጥረትና የሌሎችንም ፀያፍ እንስሳት እና የእስራኤል ልጆች የሚያመልኳቸውን ጣኦታት ምስል አየሁ፡፡
|
||||
\v 11 በፊት ለፊታቸው ሰባ የእስራኤል ሽማግሌዎች ቆመው ነበር፡፡ የሳሩን ልጀየአዛንያ ከመካከላቸው ቆሞ ነበር እያንዳንዳቸውም እጣር የሚጨስበት ጥና ይለው ነበር የሚጨሰውም ዕጣን ሽታው ይወጣ ነበር፡፡
|
||||
\v 10 እኔም በበሩ ውስጥ ገብቼ ተመለከትኩ በትልቅ ክፍል ቅድቅዳው ሁሉ ላይ በኖድህ ላይ የሚንቀሳቀሱትን ፍጥረትና የሌሎችንም ፀያፍ እንስሳት እና የእስራኤል ልጆች የሚያመልኳቸውን ጣኦታት ምስል አየሁ፡፡ \v 11 በፊት ለፊታቸው ሰባ የእስራኤል ሽማግሌዎች ቆመው ነበር፡፡ የሳሩን ልጀየአዛንያ ከመካከላቸው ቆሞ ነበር እያንዳንዳቸውም እጣር የሚጨስበት ጥና ይለው ነበር የሚጨሰውም ዕጣን ሽታው ይወጣ ነበር፡፡
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 12 እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ የሰው ልጅ የእስራኤል ሽማግሌዎች በጨለማ ባለህ የሚያደርጉትን ተመልከት እያንዳንዳቸው በራሳቸው ጣኦት ጓዳ ቆመዋል ጌታ እግዚአብሔር አያየንም ጌታ እግዘአብሔር ይቺን ሃገር ትቷል ይላሉ፡፡
|
||||
\v 13 ደግሞም ከዚህም በላይ የሚከሰተውን ነገር ታያለህ አለኝ፡፡
|
||||
\v 12 እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ የሰው ልጅ የእስራኤል ሽማግሌዎች በጨለማ ባለህ የሚያደርጉትን ተመልከት እያንዳንዳቸው በራሳቸው ጣኦት ጓዳ ቆመዋል ጌታ እግዚአብሔር አያየንም ጌታ እግዘአብሔር ይቺን ሃገር ትቷል ይላሉ፡፡ \v 13 ደግሞም ከዚህም በላይ የሚከሰተውን ነገር ታያለህ አለኝ፡፡
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 3 ከዚያም የእስራኤል አምላክ የእግዚአብሔር መገኘት/በብር ምሳሌ ባለ አራቱ ክንፍ ከሆኑት ፍጥረታት ላይ ተነስቶ ወደ መቅደሱ መግቢያ ሄደ ጌታ እግዚአብሔርም መጐናፀፊያ የለበሰውን ሰው ጠራው፡፡
|
||||
\v 4 እንዲህም አለው ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ ሁሉ ሂዱ በከተማይቱም በተፈመው አስፀያፊ ነገሮች በሚያለቅሱ ሰዎች ግንባር ላይ ምልክት አድርጉ
|
||||
\v 3 ከዚያም የእስራኤል አምላክ የእግዚአብሔር መገኘት/በብር ምሳሌ ባለ አራቱ ክንፍ ከሆኑት ፍጥረታት ላይ ተነስቶ ወደ መቅደሱ መግቢያ ሄደ ጌታ እግዚአብሔርም መጐናፀፊያ የለበሰውን ሰው ጠራው፡፡ \v 4 እንዲህም አለው ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ ሁሉ ሂዱ በከተማይቱም በተፈመው አስፀያፊ ነገሮች በሚያለቅሱ ሰዎች ግንባር ላይ ምልክት አድርጉ
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 5 እኔም ይሄን እየሰማሁ ሌሎቹን ለደስታ ሰዎች ነጭ መጐናፀፊያ የለበሰውን ተከተሉት ሰዎቹንም ግደሉ አትራሩላቸው አስተምሯቸውም
|
||||
\v 6 ሽማግሌዎቹን ወጣት ወንድና ሴቶቹን አሮጊትና ሴቶችንና ህፃናት ግደሉ ነገር ግን በግንባራቸው ላይ ያ ምልክት ያ ለባቸውን አትጉዱ ከመቅደሱም ጀምሩ አለ እንዲሁም በመቅደሱ ፊት ለፊት ጣዖታትን ያመልኩ በነበሩት ሽማግሌዎች ጀመሩ፡፡
|
||||
\v 5 እኔም ይሄን እየሰማሁ ሌሎቹን ለደስታ ሰዎች ነጭ መጐናፀፊያ የለበሰውን ተከተሉት ሰዎቹንም ግደሉ አትራሩላቸው አስተምሯቸውም \v 6 ሽማግሌዎቹን ወጣት ወንድና ሴቶቹን አሮጊትና ሴቶችንና ህፃናት ግደሉ ነገር ግን በግንባራቸው ላይ ያ ምልክት ያ ለባቸውን አትጉዱ ከመቅደሱም ጀምሩ አለ እንዲሁም በመቅደሱ ፊት ለፊት ጣዖታትን ያመልኩ በነበሩት ሽማግሌዎች ጀመሩ፡፡
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 7 ጌታ እግዚአብሔርም እነዚያን ሰዎች እንዲህ አላቸው ቤተ መቅደስ በነደላችኋት ሰዎች ሌላ ሞልታችሁ አርክሱት እነርሱም ወደ ከተማይቱ ሁሉ ውጡ ሰዎችንም መግደል ጀመሩ
|
||||
\v 8 እነርሱም ይህን ሲያደርጉ ብቻዬን ቀርቼ በመቅረት በመሬት ላይ ተደፍቼ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ የኢየሩሳሌምን ህዝብ እንደዚህ በፅኑ ስትቀጣ የቀረውን የእስራኤል ህዝብ ሁሉ ልታጠፋ ነውን ብዬ ጮህኩ፡፡
|
||||
\v 7 ጌታ እግዚአብሔርም እነዚያን ሰዎች እንዲህ አላቸው ቤተ መቅደስ በነደላችኋት ሰዎች ሌላ ሞልታችሁ አርክሱት እነርሱም ወደ ከተማይቱ ሁሉ ውጡ ሰዎችንም መግደል ጀመሩ \v 8 እነርሱም ይህን ሲያደርጉ ብቻዬን ቀርቼ በመቅረት በመሬት ላይ ተደፍቼ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ የኢየሩሳሌምን ህዝብ እንደዚህ በፅኑ ስትቀጣ የቀረውን የእስራኤል ህዝብ ሁሉ ልታጠፋ ነውን ብዬ ጮህኩ፡፡
|
|
@ -1,3 +1 @@
|
|||
\v 9 እሱም መለሰልኝ የህዝቡ ሃጢያት ብዙና ክፉ ነው በሃገሪቱ ሁሉ ግድያ አለ ከተማይቱም ዓመፅ በሚያደርጉ ሰዎች ተሞልታለች ጌታ እግዚአብሔር ይህቺን አገር ትቷታል የምናደርገውንም አያይም ብለዋል፡፡
|
||||
\v 10 ስለዚህ አልራራላቸውም ወይም ምህረት አላደርግላቸውም እነርሱ በሌሎች ሰዎች ላይ ያደርጉት ክፉ ነገር አደርግባቸዋለሁ፡፡
|
||||
\v 11 1ከዚያም መጐናፀፊያ የለበሰው ሰው ተመልሶ እንዳደር ያዘብኝን ሁሉ አድርጌያለሁ አለ፡፡
|
||||
\v 9 እሱም መለሰልኝ የህዝቡ ሃጢያት ብዙና ክፉ ነው በሃገሪቱ ሁሉ ግድያ አለ ከተማይቱም ዓመፅ በሚያደርጉ ሰዎች ተሞልታለች ጌታ እግዚአብሔር ይህቺን አገር ትቷታል የምናደርገውንም አያይም ብለዋል፡፡ \v 10 ስለዚህ አልራራላቸውም ወይም ምህረት አላደርግላቸውም እነርሱ በሌሎች ሰዎች ላይ ያደርጉት ክፉ ነገር አደርግባቸዋለሁ፡፡ \v 11 1ከዚያም መጐናፀፊያ የለበሰው ሰው ተመልሶ እንዳደር ያዘብኝን ሁሉ አድርጌያለሁ አለ፡፡
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\c 10 \v 1 አራት ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት ራስ በላይ ከሰንፔር የተሰራ የሚመስለውን ዙፋን ከአምድ በላይ አየሁ፡፡
|
||||
\v 2 ጌታ እግዚአብሔርም የከፍታ መጐናፀፊያ የለበሰውን ሰወ አራት ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት በታች ባለው መንኮራኩ/ ተሽከርካሪ መካከል ሂድና እለፍና ብላይ በትነው አለው የከሰል ፍም አፍሰህ ሰብስበህ በከተማይቱ ላይ በትነው አለው እኔም እየተመለከትሁ ነጭ መገናፀፊያ የለበሰው ሰው ወጥቶ ሄደ፡፡
|
||||
\c 10 \v 1 አራት ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት ራስ በላይ ከሰንፔር የተሰራ የሚመስለውን ዙፋን ከአምድ በላይ አየሁ፡፡ \v 2 ጌታ እግዚአብሔርም የከፍታ መጐናፀፊያ የለበሰውን ሰወ አራት ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት በታች ባለው መንኮራኩ/ ተሽከርካሪ መካከል ሂድና እለፍና ብላይ በትነው አለው የከሰል ፍም አፍሰህ ሰብስበህ በከተማይቱ ላይ በትነው አለው እኔም እየተመለከትሁ ነጭ መገናፀፊያ የለበሰው ሰው ወጥቶ ሄደ፡፡
|
|
@ -94,15 +94,9 @@
|
|||
"07-12",
|
||||
"07-14",
|
||||
"07-17",
|
||||
"07-23",
|
||||
"07-20",
|
||||
"07-26",
|
||||
"08-title",
|
||||
"08-01",
|
||||
"08-03",
|
||||
"08-05",
|
||||
"08-07",
|
||||
"08-10",
|
||||
"08-12",
|
||||
"08-14",
|
||||
"08-16",
|
||||
"08-17",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue