Tue Oct 16 2018 11:43:04 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
f21758143f
commit
c19aabd47f
|
@ -1,3 +1 @@
|
|||
\v 33 በሕያውነቴ እምላለሁ ይላል ጌታ ያህዌ፤ በብርቱ ክንድና በተዘረጋች እጅ መዓትን በማፍሰስ በላያችሁ እነግሣለሁ፡፡
|
||||
\v 34 በታላቅ ኃይሌ እናንተን ከበተንሁበት ምድር እሰበስባችኃለሁ፡፡
|
||||
\v 35 ወደ አሕዛብ ምድረ በዳ አመጣችኃለሁ፤ በዚያም ፊት ለፊት ከእናንተ ጋር እፋረዳለሁ፡፡
|
||||
\v 33 በሕያውነቴ እምላለሁ ይላል ጌታ ያህዌ፤ በብርቱ ክንድና በተዘረጋች እጅ መዓትን በማፍሰስ በላያችሁ እነግሣለሁ፡፡ \v 34 በታላቅ ኃይሌ እናንተን ከበተንሁበት ምድር እሰበስባችኋለሁ፡፡ \v 35 ወደ አሕዛብ ምድረ በዳ አመጣችኃለሁ፤ በዚያም ፊት ለፊት ከእናንተ ጋር እፋረዳለሁ፡፡
|
|
@ -1,3 +1 @@
|
|||
\v 36 ግብፅ አጠገብ ባለው ምድረ በዳ አባቶቻችሁን እንደ ቀጣሁ እናንተንም እቀጣችኃለሁ፡፡
|
||||
\v 37 እንድትገዙልኝ አደርጋለሁ፤ ከእናንተ ጋር ላደረግሁት ኪዳን እንድትታዘዙ አስገድዳችኃለሁ፡፡
|
||||
\v 38 በእኔ ላይ ያመፁትን በመካከላችሁ ያሉትን ሰዎች አስወግዳለሁ፡፡ አሁን ካሉበት ባቢሎን ባወጣቸው እንኳ ወደ እስራኤል ምድር አይገቡም፡፡ በዚያ ጊዜ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን የማድረግ ኃይል እንዳለኝ ታውቃላችሁ፡፡
|
||||
\v 36 ግብፅ አጠገብ ባለው ምድረ በዳ አባቶቻችሁን እንደ ቀጣሁ እናንተንም እቀጣችኋለሁ፡፡ \v 37 እንድትገዙልኝ አደርጋለሁ፤ ከእናንተ ጋር ላደረግሁት ኪዳን እንድትታዘዙ አስገድዳችኋለሁ፡፡ \v 38 በእኔ ላይ ያመፁትን በመካከላችሁ ያሉትን ሰዎች አስወግዳለሁ፡፡ አሁን ካሉበት ባቢሎን ባወጣቸው እንኳ ወደ እስራኤል ምድር አይገቡም፡፡ በዚያ ጊዜ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን የማድረግ ኃይል እንዳለኝ ታውቃላችሁ፡፡
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 39 የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፣ ስለ እናንተ ግን ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ የማትሰሙኝ ከሆነ፣ እያንዳንዳችሁ ሂዱና ለጣዖቶቻችሁ ስገዱ፤ ከዚያ በኃላ በእርግጥ ትሰሙኛላችሁ፤ ቁርባናችሁን ለጣዖቶቻችሁ በማቅረብም ከእንግዲህ እኔን አታቃልሉም፡፡
|
||||
\v 39 የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፣ ስለ እናንተ ግን ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ የማትሰሙኝ ከሆነ፣ እያንዳንዳችሁ ሂዱና ለጣዖቶቻችሁ ስገዱ፤ ከዚያ በኋላ በእርግጥ ትሰሙኛላችሁ፤ ቁርባናችሁን ለጣዖቶቻችሁ በማቅረብም ከእንግዲህ እኔን አታቃልሉም፡፡
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 45 ያህዌ ሌላም መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ
|
||||
\v 46 የሰው ልጅ ሆይ፣ ፊትህን ወደ ደቡብ አዙር፤ ለዚያ ደረቅ ምድር እዚያ ላለውም ደን ተናገር፡፡ \v 47 ከእስራኤል ደቡብ ላለው ምድረ በዳ እንዲህ በል፤ በመካከልህ እሳት አነዳለሁ የለመለመውንና የደረቀውን ዛፍህን ሁሉ ይበላል፤ ነበልባሉንም የሚያጠፋ አይኖርም፡፡ ከደቡብ አንሥቶ እስከ ሰሜን በዚያ አካባቢ ያለውን ሁሉ ይበላል፡፡
|
||||
\v 45 ያህዌ ሌላም መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ \v 46 የሰው ልጅ ሆይ፣ ፊትህን ወደ ደቡብ አዙር፤ ለዚያ ደረቅ ምድር እዚያ ላለውም ደን ተናገር፡፡ \v 47 ከእስራኤል ደቡብ ላለው ምድረ በዳ እንዲህ በል፤ በመካከልህ እሳት አነዳለሁ የለመለመውንና የደረቀውን ዛፍህን ሁሉ ይበላል፤ ነበልባሉንም የሚያጠፋ አይኖርም፡፡ ከደቡብ አንሥቶ እስከ ሰሜን በዚያ አካባቢ ያለውን ሁሉ ይበላል፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue