diff --git a/46/16.txt b/46/16.txt index 28844c3..592335f 100644 --- a/46/16.txt +++ b/46/16.txt @@ -1,3 +1,2 @@ -\v 16 \v 17 \v 18 16. ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ‹‹ገዢው ከርስቱ ጥቂቱን ከልጆቹ ለአንዱ ቢሰጥ፣ ያ ስጦታ ለዘለቄታው ለዘሩ ይሆናል፡፡ -17. ነገር ግን አንድ ሰው ርስቱን ከአገልጋዮቹ ለአንዱ ቢሰጥ፣ የእርስ ንብረት የሚሆነው እስከ ኢዮቤልዩ ዓመት ብቻ ይሆናል፡፡ ከዚያም ሰውየው ርስቱን መልሶ ይወስዳል፡፡ ገዢው ርስቱን ለልጆቹ ቢሰጥ ግን፣ ለዘለቄታው የእነርሱ ይሆናል፡፡ -18. ገዢው የሰዎችን ርስት መውሰድና እነርሱን በማፈናቀል ሌላ ቦታ እንዲኖሩ ማስገደድ የለበትም፡፡ ማንኛውም ሰው ከገዛ ራሱ ንብረት እንዳይፈናቀል ለልጆቹ የሚሰጠው ርስት ከገዛ ራሱ እንጂ፣ ከሌላው ርስት በመውሰድ መሆን የለበትም፡፡›› \ No newline at end of file +\v 16 ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ‹‹ገዢው ከርስቱ ጥቂቱን ከልጆቹ ለአንዱ ቢሰጥ፣ ያ ስጦታ ለዘለቄታው ለዘሩ ይሆናል፡፡ +\v 17 ነገር ግን አንድ ሰው ርስቱን ከአገልጋዮቹ ለአንዱ ቢሰጥ፣ የእርስ ንብረት የሚሆነው እስከ ኢዮቤልዩ ዓመት ብቻ ይሆናል፡፡ ከዚያም ሰውየው ርስቱን መልሶ ይወስዳል፡፡ ገዢው ርስቱን ለልጆቹ ቢሰጥ ግን፣ ለዘለቄታው የእነርሱ ይሆናል፡፡ \v 18 ገዢው የሰዎችን ርስት መውሰድና እነርሱን በማፈናቀል ሌላ ቦታ እንዲኖሩ ማስገደድ የለበትም፡፡ ማንኛውም ሰው ከገዛ ራሱ ንብረት እንዳይፈናቀል ለልጆቹ የሚሰጠው ርስት ከገዛ ራሱ እንጂ፣ ከሌላው ርስት በመውሰድ መሆን የለበትም፡፡›› \ No newline at end of file diff --git a/46/19.txt b/46/19.txt index f8f2f6f..2de8cba 100644 --- a/46/19.txt +++ b/46/19.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 19 \v 20 19. ከዚያም ሰውየው በራእይ በበሩ አጠገብ ካለው መግቢያ፣ በሰሜን በኩል ወዳለው ወደ ካህናቱ የተቀደሱ ክፍሎች አመጣኝ፣ በስተ ምዕራብ ጫፍ ላይ ያለ አንድ ቦታም አሳየኝ፡፡ -20. እርሱም፣ ‹‹ካህናቱ ለኃጢአት የቀረበውን መሥዋዕት የሚቀቅሉት፣ የእህሉንም ቁርባን የሚጋግሩት እዚህ ቦታ ነው፤ አንድ ሰው እነርሱን በመንካት እንዳይቀደሰ እነዚህ መቀቀልና መጋገር ያለባቸው ክፍሎቻቸው ውስጥ እንጂ፣ ከዚያ ውጭ መሆን የለበትም›› አለኝ፡፡ \ No newline at end of file +\v 19 ከዚያም ሰውየው በራእይ በበሩ አጠገብ ካለው መግቢያ፣ በሰሜን በኩል ወዳለው ወደ ካህናቱ የተቀደሱ ክፍሎች አመጣኝ፣ በስተ ምዕራብ ጫፍ ላይ ያለ አንድ ቦታም አሳየኝ፡፡ \v 20 እርሱም፣ ‹‹ካህናቱ ለኃጢአት የቀረበውን መሥዋዕት የሚቀቅሉት፣ የእህሉንም ቁርባን የሚጋግሩት እዚህ ቦታ ነው፤ አንድ ሰው እነርሱን በመንካት እንዳይቀደሰ እነዚህ መቀቀልና መጋገር ያለባቸው ክፍሎቻቸው ውስጥ እንጂ፣ ከዚያ ውጭ መሆን የለበትም›› አለኝ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/46/21.txt b/46/21.txt index b285d78..684709c 100644 --- a/46/21.txt +++ b/46/21.txt @@ -1,4 +1 @@ -\v 21 \v 22 \v 23 \v 24 21. ከዚያም ሰውየው ወደ ውጩ አደባባይ አመጣኝ፤ በአራቱም ማእዘን ዙሪያ መራኝ፡፡ በእያንዳዱም ማእዘን የተከለለ ቦታ አየሁ፤ -22. እያንዳንዱም ሃያ ሁለት ሜትር ርዝመት ዐሥራ ስድስት ሜትር ስፋት ነበረው፡፡ -23. በእዚህ የተከለሉ ቦታዎች ዙሪያ በውስጥ በኩል እሳት የሚነድት ካብ ነበር፡፡ -24. ሰውየውም፣ ‹‹እነዚህ የቤተ መቅደሱ አገልጋዮች የሆኑት ሌዋውያን ሕዝቡ ለመሥዋዕት የሚያመጣቸውን የሚያዘጋጁባቸው ክፍሎች ናቸው›› አለኝ፡፡ \ No newline at end of file +\v 21 ከዚያም ሰውየው ወደ ውጩ አደባባይ አመጣኝ፤ በአራቱም ማእዘን ዙሪያ መራኝ፡፡ በእያንዳዱም ማእዘን የተከለለ ቦታ አየሁ፤ \v 22 እያንዳንዱም ሃያ ሁለት ሜትር ርዝመት ዐሥራ ስድስት ሜትር ስፋት ነበረው፡፡ \v 23 በእዚህ የተከለሉ ቦታዎች ዙሪያ በውስጥ በኩል እሳት የሚነድት ካብ ነበር፡፡ \v 24 ሰውየውም፣ ‹‹እነዚህ የቤተ መቅደሱ አገልጋዮች የሆኑት ሌዋውያን ሕዝቡ ለመሥዋዕት የሚያመጣቸውን የሚያዘጋጁባቸው ክፍሎች ናቸው›› አለኝ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/47/01.txt b/47/01.txt index 30139c0..6cfae75 100644 --- a/47/01.txt +++ b/47/01.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\c 47 \v 1 \v 2 1. ከዚያም ሰውየው በራእይ ወደ ቤተ መቅደሱ መግቢያ መልሶ አመጣኝ፤ እዚያም ከመግቢያው ሥር የሚወጣ ውሃ ወደ ምሥራቅ ሲፈስ አየሁ፡፡ ውሃው ቁልቁል ይፈስ የነበረው በደቡብ በኩል ባለው መግቢያ ከመሠዊያው በስተ ቀኝ በኩል ነበር፡፡ -2. ከዚያም በሰሜን በኩል ባለው በር ወደ ውጭ አወጣኝ፣ በስተ ምሥራቅ በኩል ወዳለው የውጭ በር መራኝ፡፡ \ No newline at end of file +\c 47 \v 1 ከዚያም ሰውየው በራእይ ወደ ቤተ መቅደሱ መግቢያ መልሶ አመጣኝ፤ እዚያም ከመግቢያው ሥር የሚወጣ ውሃ ወደ ምሥራቅ ሲፈስ አየሁ፡፡ ውሃው ቁልቁል ይፈስ የነበረው በደቡብ በኩል ባለው መግቢያ ከመሠዊያው በስተ ቀኝ በኩል ነበር፡፡ +\v 2 ከዚያም በሰሜን በኩል ባለው በር ወደ ውጭ አወጣኝ፣ በስተ ምሥራቅ በኩል ወዳለው የውጭ በር መራኝ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/47/03.txt b/47/03.txt index aa203df..2f782eb 100644 --- a/47/03.txt +++ b/47/03.txt @@ -1,3 +1 @@ -\v 3 \v 4 \v 5 3. ሰውየው ወደ ምሥራቅ እየሄደ እያለ በእጁ መለኪያ እንደ ነበር አየሁ፡፡ 540 ሜትር ለካ፤ ከዚያም እስከ ቁርጭምጭሚት በሚደርስ ውሃ ውስጥ መራኝ፡፡ -4. ከዚያም ሌላ 540 ሜትር ለካ፤ እኔንም እስከ ጉልበት በሚደርስ ውሃ ውስጥ መራኝ፡፡ ከዚያም ሌላ 540 ሜትር ለካ፤ እኔንም እስከ ወገብ በሚደርስ ውሃ ውስጥ መራኝ፡፡ -5. በመቀጠል ሌላ 540 ሜትር ለካ፤ እኔንም መሻገር በማልችለው ወንዝ ውስጥ መራኝ፤ ውሃው በጣም ጥልቅ ስለ ነበር ወደ ፊት ለመሄድ መዋኘት ነበረብኝ፡፡ \ No newline at end of file +\v 3 ሰውየው ወደ ምሥራቅ እየሄደ እያለ በእጁ መለኪያ እንደ ነበር አየሁ፡፡ 540 ሜትር ለካ፤ ከዚያም እስከ ቁርጭምጭሚት በሚደርስ ውሃ ውስጥ መራኝ፡፡ \v 4 ከዚያም ሌላ 540 ሜትር ለካ፤ እኔንም እስከ ጉልበት በሚደርስ ውሃ ውስጥ መራኝ፡፡ ከዚያም ሌላ 540 ሜትር ለካ፤ እኔንም እስከ ወገብ በሚደርስ ውሃ ውስጥ መራኝ፡፡ \v 5 በመቀጠል ሌላ 540 ሜትር ለካ፤ እኔንም መሻገር በማልችለው ወንዝ ውስጥ መራኝ፤ ውሃው በጣም ጥልቅ ስለ ነበር ወደ ፊት ለመሄድ መዋኘት ነበረብኝ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 48e6139..95cf55d 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -462,7 +462,12 @@ "46-09", "46-11", "46-13", + "46-16", + "46-19", + "46-21", "47-title", + "47-01", + "47-03", "48-title" ] } \ No newline at end of file