Sun Oct 14 2018 19:34:59 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
ba48c7bfe8
commit
a9e661fa70
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 5 5. ሥጋህን በኮረብቶች ላይ እበታትነዋለሁ
|
||||
ሸለቆዎችም በበሰበሰ በድንህ ይሞላሉ፡፡
|
||||
\v 6 6. ምድሪቱንና ተራራውን በደምህ አጥለቀልቃለሁ
|
||||
ቁራዎችም እስኪጠግቡ ደምህን ይጠጣሉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
|||
\v 7 7. አንተንና ዘሮችህን በማጠፉበት ጊዜ፣
|
||||
ሰማያትን እሸፍናለሁ፤ ከዋክብት አያበሩም
|
||||
ፀሐይን በደመና እሸፍናለሁ
|
||||
ጨረቃም ብርሃን አትሰጥም፡፡
|
||||
\v 8 8. የሰማይ ከዋክብት እንዲጨልሙ አደርጋለሁ
|
||||
ጨለማ ምድራችሁን ሁሉ ይሸፍናል፤
|
||||
እኔ ያህዌ ተናግሬአለሁና ይህ በእርግጥ ይሆናል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,8 @@
|
|||
\v 9 9. በማታውቃቸው ሕዝቦች መካከል የጥፋትህን
|
||||
ዜና በሚሰሙበት ጊዜ ብዙ ሕዝቦች ይፈራሉ፡፡
|
||||
\v 10 10. አንተ ላይ ከደረሰው የተነሣ እንዲደነግጡ አደርጋለሁ፤
|
||||
አንተን ለማጥፋት ሰይፌን በፊታቸው ስነቀንቅ፣
|
||||
ነገሥታት ይደነግጣሉ፡፡
|
||||
አንተ በምትሞትበት ጊዜ፣ እነርሱንም እንዳልገድል
|
||||
በመፍራት ብዙዎቹ ይርበደበዳሉ፡፡
|
||||
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 11 11. ግብፅ ሆይ፣ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይልሃል፤
|
||||
የባቢሎን ንጉሥ ሰይፍ አንተ ላይ ይመጣል፡፡
|
||||
\v 12 12. ከማንም ሕዝብ ይልቅ በጣም ጨካኞች በሆኑት
|
||||
ባቢሎናውያን ሰራዊት ሰይፍ ምርጥ
|
||||
ወታደሮችህ ይገደላሉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
|||
\v 13 13. ምንጮች አጠገብ የተሰማራውን የግብፃውያን
|
||||
ከብት መንጋ አጠፋለሁ፡፡
|
||||
ሰዎችና ከብቶች ያደፈረሱዋቸው እነዚያ የውሃ
|
||||
ምንጮች ከእንግዲህ አይቆሽሹም፡፡
|
||||
\v 14 14. ከዚያም የግብፅን ውሆች አጠራለሁ፤
|
||||
ወንዞችዋም እንደ ዘይት በሰላም ይፈስሳሉ፤
|
||||
ይላል ጌታ ያህዌ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,9 @@
|
|||
\v 15 15. ደግሞም እንዲህ ይላል፤ ‹‹ግብፅን ባድማ ሳደርጋት
|
||||
በምድሪቱ የሚያድገው ሁሉ ሲጠወልግና
|
||||
በዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ሁሉ ሳጠፋ
|
||||
እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ሁሉ የማድረግ ኃይል
|
||||
እንዳለኝ ሰዎች ያውቃሉ፡፡
|
||||
\v 16 16. ሰዎች ለግብፅ የሚያወርዱት ሙሾ ይህ ነው፤
|
||||
የብዙ አገር ሴቶች ሙሾ ያወርዳሉ፤
|
||||
ለግብፅና ለአገልጋዮቿ ሁሉ ያለቅሳሉ፤
|
||||
ያህዌ ተናግሮአልና ይህ በእርግጥ ይሆናል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 17 17. በዚያው ወር ዐሥራ ዐምስተኛ ቀን ያህዌ ሌላም መልእክት ሰጠኝ፤ እንዲህም አለኝ፤
|
||||
\v 18 18. ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ እነርሱም ሆኑ የሌሎች አገሮች ኃያላን ወደሚገኙበት ከምድር በታች ሙታን ወዳሉበት ቦታ ልሰዳቸው ስለሆነ ለግብፅ አገልጋዮች አልቅስ፤
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 19 19. እንዲህም በላቸው፣ ‹‹እናንት ግብፃውያን፣ ውበታችሁ ከሌሎች ሕዝቦች ሁሉ የበለጠ መሆኑን ታስባላችሁ፡፡ ነገር ግን እናንተም እግዚአብሔርን የማያመልኩ ሰዎች ወዳሉበት ቦታ ትወርዳላችሁ፡፡
|
||||
\v 20 20. በጠላቶቻቸው ከተገደሉ ሌሎች ብዙ ሕዝብ ጋር እናንተም ትገደላላችሁ፡፡ ጠላቶቻቸው በሰይፍ ያጠቋቸዋል ብዛት ያላቸው የግብፅ ሰዎችና አገልጋዮቿንም ይወስዳሉ፡፡
|
||||
\v 21 21. የሌሎች አገሮች ኃያላን መሪዎች ባሉበት የሙታን ቦታ ያሉ በግብፅና በአጋሮቿ ያፌዛሉ፡፡ አምላክ የለሽ እንደ ሆኑትና በጠላቶቻቸው እንደ ተገደሉ እንደ እነርሱ ጋር ለመሆን እንደ መጣችሁ ይነግሯችኃል፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue