Tue Oct 16 2018 13:37:07 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
97b5e8bb39
commit
9957c819ca
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 18 \v 19 \v 20 18. -19. እያንዳንዱ ኪሩብ ሁለት ፊቶች ነበሩት፤ አንዱ የሰው ፊት ሲመስል፣ ሌላው የአንበሳ ፊት ይመስል ነበር፡፡ እነዚህ ምስሎች ቤተ መቅደሱ ውስጥ ባለ ግድግዳዎች ሁሉ ተቀርጸው ነበር፤ እያንዳንዱ ምስል ወደ ዘንባባ ዛፉ ቅርጽ ይመለከት ነበር፡፡
|
||||
20.ከወለሉ አንሥቶ ከመግቢያ በላይ እስካለው መግቢያ ድረስ፣ ግድግዳዎቹ በኪሩቤል ምስልና በዘንባባ ዛፉ ቅርጽ ተሸፍኖ ነበር፡፡
|
||||
\v 18 - \v 19 እያንዳንዱ ኪሩብ ሁለት ፊቶች ነበሩት፤ አንዱ የሰው ፊት ሲመስል፣ ሌላው የአንበሳ ፊት ይመስል ነበር፡፡ እነዚህ ምስሎች ቤተ መቅደሱ ውስጥ ባለ ግድግዳዎች ሁሉ ተቀርጸው ነበር፤ እያንዳንዱ ምስል ወደ ዘንባባ ዛፉ ቅርጽ ይመለከት ነበር፡፡ \v 20 ከወለሉ አንሥቶ ከመግቢያ በላይ እስካለው መግቢያ ድረስ፣ ግድግዳዎቹ በኪሩቤል ምስልና በዘንባባ ዛፉ ቅርጽ ተሸፍኖ ነበር፡፡
|
|
@ -1,4 +1,2 @@
|
|||
\v 21 \v 22 \v 23 \v 24 ወደ ቤተ መቅደሱ ዋና ክፍል በሚያስገባው በር ላይ ተመሳሳይ መልክ ያላቸው ባለ አራት ማእዘን መቃኖች ነበሩ፡፡
|
||||
22. ቅድስተ ቅዱሳኑ ፊት ከእንጨት የተሠራ መሠዊያ ነበር፤ በአራቱም አቅጣጫ 1.6 ሜትር ከፍታ፣ አንድ ሜትር ስፋት ነበረው፡፡ ማአዘኖቹ፣ መሠረቱና ጐኖቹ ሁሉ ከእንጨት የተሠሩ ነበሩ፡፡ ሰውየውም ለእኔ፣ ‹‹ይህ በያህዌ ፊት የሚገኝ ጠረጴዛ ነው›› አለኝ፡፡
|
||||
23. ቤተ መቅደሱና ቅድስተ ቅዱሳኑ ድርብ በር ነበራቸው፤
|
||||
24. እያንዳንዱ በር በመታጠፊያ የተያያዙ ሁለት ክፍሎች ነበሩት፡፡
|
||||
\v 21 ወደ ቤተ መቅደሱ ዋና ክፍል በሚያስገባው በር ላይ ተመሳሳይ መልክ ያላቸው ባለ አራት ማእዘን መቃኖች ነበሩ፡፡
|
||||
\v 22 ቅድስተ ቅዱሳኑ ፊት ከእንጨት የተሠራ መሠዊያ ነበር፤ በአራቱም አቅጣጫ 1.6 ሜትር ከፍታ፣ አንድ ሜትር ስፋት ነበረው፡፡ ማአዘኖቹ፣ መሠረቱና ጐኖቹ ሁሉ ከእንጨት የተሠሩ ነበሩ፡፡ ሰውየውም ለእኔ፣ ‹‹ይህ በያህዌ ፊት የሚገኝ ጠረጴዛ ነው›› አለኝ፡፡ \v 23 ቤተ መቅደሱና ቅድስተ ቅዱሳኑ ድርብ በር ነበራቸው፤ \v 24 እያንዳንዱ በር በመታጠፊያ የተያያዙ ሁለት ክፍሎች ነበሩት፡፡
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 25 \v 26 እነዚህ በሮች ላይ የኪሩቤል ምስሎችና የዘንባባ ዛፍ ቅርጾች ነበሩ፡፡ ቤተ መቅደሱ ፊት ለፊት ያለው መተላለፊያ በረንዳ ላይ ከእንጨት የተሠራ ጣራ ነበር፡፡
|
||||
26. በበረንዳው ግራና ቀኝ ባሉ ግድግዳዎች ላይ ትንንሽ መስቶች ነበሩ፤ መስኮቶቹ ላይ የዘንባባ ዛፎች ተቀርጸው ነበር፡፡ ከመቅደሱ ግራና ቀኝ ያሉት ክፍሎችም በደረጃው በኩል የሚሸፍን ጣራ ነበራቸው፡፡
|
||||
\v 25 እነዚህ በሮች ላይ የኪሩቤል ምስሎችና የዘንባባ ዛፍ ቅርጾች ነበሩ፡፡ ቤተ መቅደሱ ፊት ለፊት ያለው መተላለፊያ በረንዳ ላይ ከእንጨት የተሠራ ጣራ ነበር፡፡ \v 26 በበረንዳው ግራና ቀኝ ባሉ ግድግዳዎች ላይ ትንንሽ መስቶች ነበሩ፤ መስኮቶቹ ላይ የዘንባባ ዛፎች ተቀርጸው ነበር፡፡ ከመቅደሱ ግራና ቀኝ ያሉት ክፍሎችም በደረጃው በኩል የሚሸፍን ጣራ ነበራቸው፡፡
|
|
@ -1,3 +1 @@
|
|||
\c 42 \v 1 \v 2 \v 3 1. ከዚያም በራእይ በሰሜን በኩል ባለው በር በኩል፣ ከውስጠኛው አደባባይ ወደ ውጭ ወሰደኝ፡፡ ወደ ውጨኛው አደባባይ ገብተን በሰሜን በኩል ውጫዊ ግንብ ትይዩ ወዳሉ ክፍሎች መጣን፡፡
|
||||
2. እነዚህ ክፍሎች ያሉበት ሕንፃ ሃምሳ አራት ሜትር ርዝመት፣ ሃያ ሰባት ሜትር ስፋት ነበረው፡፡
|
||||
3. በዚያ ሕንፃ ከውጫዊው አደባባይ ትይዩ ሌሎች ክፍሎችም ነበሩ፡፡ በእነዚያ ክፍሎችና በዋናው ቤተ መቅደስ መካከል ያለው ርቀር፣ አሥራ አንድ ሜትር ያህል ነበር፡፡ እነዚህ ክፍሎች የሚገኙት በሦስት ሰገነቶች ላይ ነበር፡፡ ክፍሎቹ ያሉበት እያንዳንዱ ምድብ፣ ከበታቹ ባሉት ክፍሎች ላይ የሚያልፍ መተላለፊያ ነበሯቸው፡፡ ውጫዊው አደባባይ ባለበት ግልጽ ቦታ ትይዩ መደዳውን ክፍሎች ነበሩ፡፡
|
||||
\c 42 \v 1 ከዚያም በራእይ በሰሜን በኩል ባለው በር በኩል፣ ከውስጠኛው አደባባይ ወደ ውጭ ወሰደኝ፡፡ ወደ ውጨኛው አደባባይ ገብተን በሰሜን በኩል ውጫዊ ግንብ ትይዩ ወዳሉ ክፍሎች መጣን፡፡ \v 2 እነዚህ ክፍሎች ያሉበት ሕንፃ ሃምሳ አራት ሜትር ርዝመት፣ ሃያ ሰባት ሜትር ስፋት ነበረው፡፡ \v 3 በዚያ ሕንፃ ከውጫዊው አደባባይ ትይዩ ሌሎች ክፍሎችም ነበሩ፡፡ በእነዚያ ክፍሎችና በዋናው ቤተ መቅደስ መካከል ያለው ርቀር፣ አሥራ አንድ ሜትር ያህል ነበር፡፡ እነዚህ ክፍሎች የሚገኙት በሦስት ሰገነቶች ላይ ነበር፡፡ ክፍሎቹ ያሉበት እያንዳንዱ ምድብ፣ ከበታቹ ባሉት ክፍሎች ላይ የሚያልፍ መተላለፊያ ነበሯቸው፡፡ ውጫዊው አደባባይ ባለበት ግልጽ ቦታ ትይዩ መደዳውን ክፍሎች ነበሩ፡፡
|
|
@ -403,6 +403,10 @@
|
|||
"41-08",
|
||||
"41-10",
|
||||
"41-12",
|
||||
"41-15",
|
||||
"41-18",
|
||||
"41-21",
|
||||
"41-25",
|
||||
"42-title",
|
||||
"43-title",
|
||||
"44-title",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue