From 9949134d8156fce1949ce44a3a342f12e2a27c37 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tsDesktop Date: Sun, 14 Oct 2018 19:38:59 +0300 Subject: [PATCH] Sun Oct 14 2018 19:38:59 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 33/01.txt | 4 ++++ 33/05.txt | 2 ++ 33/07.txt | 3 +++ 33/10.txt | 2 ++ 4 files changed, 11 insertions(+) create mode 100644 33/01.txt create mode 100644 33/05.txt create mode 100644 33/07.txt create mode 100644 33/10.txt diff --git a/33/01.txt b/33/01.txt new file mode 100644 index 0000000..05cd448 --- /dev/null +++ b/33/01.txt @@ -0,0 +1,4 @@ +\c 33 \v 1 1. ያህዌ ሌላም መልእክት ሰጠኝ፤ እንዲህም አለኝ፤ +\v 2 2. ‹‹የሰው ልጅ ሆይ ለአገርህ ሰዎች ለእስራኤላውያን እንዲህ በል፤ በአንድ አገር ላይ የጠላት ሰራዊትን ቢመጣ፣ ሕዝቡም በመካከሉ ጠባቂ ቢመድብ፣ +\v 3 3. የጠላትን መምጣት ተመልክቶ ሕዝቡን ለማስጠንቀቅ መለከት ቢነፋ፣ +\v 4 4. ሰው ግን ይህን የማስጠንቀቂያ ድምፅ ሰምቶ ችላ በማለት ጠላት አደጋ ጥሎበት ቢሞት ጥፋቱ የራሱ ነው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/33/05.txt b/33/05.txt new file mode 100644 index 0000000..cefac55 --- /dev/null +++ b/33/05.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 5 5. ማስጠንቀቂያውን ቢያደምጥ ኖሮ፣ ሕይወቱን ያድን ነበር፤ ያን ባለ ማድረጉ ይሞታል፤ ጥፋቱ ግን የራሱ ነው፡፡ +\v 6 6. ጠባቂው ግን ጠላት እየመጣ መሆኑን ተመልክቶ ሕዝቡን ለማስጠንቀቅ መለከት ባይነፋ፣ ከሕዝቡም አንዱ በጠላት ቢገደል፣ እኔ በኃላፊነት የምጠይቀው ጠባቂውን ነው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/33/07.txt b/33/07.txt new file mode 100644 index 0000000..6f60b01 --- /dev/null +++ b/33/07.txt @@ -0,0 +1,3 @@ +\v 7 7. የሰው ልጅ ሆይ፣ እነሆ እኔ አንተን የእስራኤል ሕዝብ ጠባቂ አድርጌሃለሁ፤ እኔ የምሰጥህን ማስጠንቀቂያ ሁሉ ለእነርሱ ማስተላለፍ አለብህ፡፡ +\v 8 8. አንድን ዐመፀኛ፣ ‹‹በኃጢአትህ ትሞታለህ›› ብለው ቃሌን ለእርሱ መናገር አለብህ፡፡ ከኃጢአቱ እንዲመለስ ያንን ሰው ባታስጠነቅቀው፣ ያ ሰው በኃጢአቱ ይሞታል፣ እኔ ግን ለደሙ ኃላፊ አድርጌ የምጠይቀው አንተን ነው፡፡ +\v 9 9. ከኃጢአቱ እንዲመለስ ብታስጠነቅቀውና እርሱ ግን ያንን ባያደርግ፣ በኃጢአቱ ይሞታል፤ አንተ ግን ሕይወትህን ታድናለህ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/33/10.txt b/33/10.txt new file mode 100644 index 0000000..d12462b --- /dev/null +++ b/33/10.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 10 10. ሰው ልጅ ሆይ፣ ለእስራኤላውያን እንዲህ በላቸው፤ ‹በደላችንና ኃጢአታችን ከብዶናል፤ ከዚህም የተነሣ ልንጠፋ ነው፤ ታዲያ፣ እንዴት መኖር እንችላለን?›› ትላላችሁ፡፡ +\v 11 11. አንተም እንዲህ በላቸው፤ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ‹እኔ ሕያው እንደ መሆኔ፣ የዐመፀኛውን ሞት አልወድም፤ ከዚያ ይልቅ ከዐመፃው ተመልሶ በሕይወት ቢኖር እወዳለሁ፡፡ ስለዚህ ንስሓ አድርጉ፡፡ ከክፉ ሥራችሁ ተመለሱ! እናንተ እስራኤላውያን ለምን ትሞታላችሁ?›› \ No newline at end of file