Tue Oct 16 2018 10:06:00 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
4ed7987825
commit
979cd1fdc4
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 3 ከዚያም የእስራኤል አምላክ የእግዚአብሔር መገኘት/በብር ምሳሌ ባለ አራቱ ክንፍ ከሆኑት ፍጥረታት ላይ ተነስቶ ወደ መቅደሱ መግቢያ ሄደ ጌታ እግዚአብሔርም መጐናፀፊያ የለበሰውን ሰው ጠራው፡፡
|
||||
\v 4 4. እንዲህም አለው ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ ሁሉ ሂዱ በከተማይቱም በተፈመው አስፀያፊ ነገሮች በሚያለቅሱ ሰዎች ግንባር ላይ ምልክት አድርጉ
|
||||
\v 4 እንዲህም አለው ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ ሁሉ ሂዱ በከተማይቱም በተፈመው አስፀያፊ ነገሮች በሚያለቅሱ ሰዎች ግንባር ላይ ምልክት አድርጉ
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 5 እኔም ይሄን እየሰማሁ ሌሎቹን ለደስታ ሰዎች ነጭ መጐናፀፊያ የለበሰውን ተከተሉት ሰዎቹንም ግደሉ አትራሩላቸው አስተምሯቸውም
|
||||
\v 6 6. ሽማግሌዎቹን ወጣት ወንድና ሴቶቹን አሮጊትና ሴቶችንና ህፃናት ግደሉ ነገር ግን በግንባራቸው ላይ ያ ምልክት ያ ለባቸውን አትጉዱ ከመቅደሱም ጀምሩ አለ እንዲሁም በመቅደሱ ፊት ለፊት ጣዖታትን ያመልኩ በነበሩት ሽማግሌዎች ጀመሩ፡፡
|
||||
\v 6 ሽማግሌዎቹን ወጣት ወንድና ሴቶቹን አሮጊትና ሴቶችንና ህፃናት ግደሉ ነገር ግን በግንባራቸው ላይ ያ ምልክት ያ ለባቸውን አትጉዱ ከመቅደሱም ጀምሩ አለ እንዲሁም በመቅደሱ ፊት ለፊት ጣዖታትን ያመልኩ በነበሩት ሽማግሌዎች ጀመሩ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 7 ጌታ እግዚአብሔርም እነዚያን ሰዎች እንዲህ አላቸው ቤተ መቅደስ በነደላችኋት ሰዎች ሌላ ሞልታችሁ አርክሱት እነርሱም ወደ ከተማይቱ ሁሉ ውጡ ሰዎችንም መግደል ጀመሩ
|
||||
\v 8 8. እነርሱም ይህን ሲያደርጉ ብቻዬን ቀርቼ በመቅረት በመሬት ላይ ተደፍቼ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ የኢየሩሳሌምን ህዝብ እንደዚህ በፅኑ ስትቀጣ የቀረውን የእስራኤል ህዝብ ሁሉ ልታጠፋ ነውን ብዬ ጮህኩ፡፡
|
||||
\v 8 እነርሱም ይህን ሲያደርጉ ብቻዬን ቀርቼ በመቅረት በመሬት ላይ ተደፍቼ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ የኢየሩሳሌምን ህዝብ እንደዚህ በፅኑ ስትቀጣ የቀረውን የእስራኤል ህዝብ ሁሉ ልታጠፋ ነውን ብዬ ጮህኩ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 9 እሱም መለሰልኝ የህዝቡ ሃጢያት ብዙና ክፉ ነው በሃገሪቱ ሁሉ ግድያ አለ ከተማይቱም ዓመፅ በሚያደርጉ ሰዎች ተሞልታለች ጌታ እግዚአብሔር ይህቺን አገር ትቷታል የምናደርገውንም አያይም ብለዋል፡፡
|
||||
\v 10 1ዐ. ስለዚህ አልራራላቸውም ወይም ምህረት አላደርግላቸውም እነርሱ በሌሎች ሰዎች ላይ ያደርጉት ክፉ ነገር አደርግባቸዋለሁ፡፡
|
||||
\v 11 11. ከዚያም መጐናፀፊያ የለበሰው ሰው ተመልሶ እንዳደር ያዘብኝን ሁሉ አድርጌያለሁ አለ፡፡
|
||||
\v 10 ስለዚህ አልራራላቸውም ወይም ምህረት አላደርግላቸውም እነርሱ በሌሎች ሰዎች ላይ ያደርጉት ክፉ ነገር አደርግባቸዋለሁ፡፡
|
||||
\v 11 1ከዚያም መጐናፀፊያ የለበሰው ሰው ተመልሶ እንዳደር ያዘብኝን ሁሉ አድርጌያለሁ አለ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\c 10 \v 1 \v 2 አራት ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት ራስ በላይ ከሰንፔር የተሰራ የሚመስለውን ዙፋን ከአምድ በላይ አየሁ፡፡
|
||||
2. ጌታ እግዚአብሔርም የከፍታ መጐናፀፊያ የለበሰውን ሰወ አራት ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት በታች ባለው መንኮራኩ/ ተሽከርካሪ መካከል ሂድና እለፍና ብላይ በትነው አለው የከሰል ፍም አፍሰህ ሰብስበህ በከተማይቱ ላይ በትነው አለው እኔም እየተመለከትሁ ነጭ መገናፀፊያ የለበሰው ሰው ወጥቶ ሄደ፡፡
|
||||
\c 10 \v 1 አራት ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት ራስ በላይ ከሰንፔር የተሰራ የሚመስለውን ዙፋን ከአምድ በላይ አየሁ፡፡
|
||||
\v 2 ጌታ እግዚአብሔርም የከፍታ መጐናፀፊያ የለበሰውን ሰወ አራት ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት በታች ባለው መንኮራኩ/ ተሽከርካሪ መካከል ሂድና እለፍና ብላይ በትነው አለው የከሰል ፍም አፍሰህ ሰብስበህ በከተማይቱ ላይ በትነው አለው እኔም እየተመለከትሁ ነጭ መገናፀፊያ የለበሰው ሰው ወጥቶ ሄደ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 3 \v 4 \v 5 ነጭ መጐናፀፊያ የለበሰው ሰው ወደ መቅደሱ ሲገባ አራት ክንፍ ያላቸው ፍጥረታት በመቅደሱ ደቡብ በኩል ቆመው ነበር ከዚያም ደመናም የመቅደሱን ውስጥ አደባባይ ሞላው
|
||||
4. የእግዚአብሔርም ክብር ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት በለይ ተነስቶ ከፍ ብሎ በመቅደሱ በር በላይ ቆመ፡፡ ቤተመቅደሱን በደመና ሞላው ከእግዚአብሔርም የክብር መገኘት የተነሳ በአደባባዩ ያለው ሀሉ ያንፀባርቅ ነበር፡፡
|
||||
5. ከመቅደሱም ውጪ ባለው አደባባይ እንደ ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር እንደሚናገረው ከፍ ያለ ድምፅ ባለክንፍ ፍጥረታት በክንፎቻቸው የሚያሰሙትን ድምፅ ሰማሁ፡፡
|
||||
\v 3 ነጭ መጐናፀፊያ የለበሰው ሰው ወደ መቅደሱ ሲገባ አራት ክንፍ ያላቸው ፍጥረታት በመቅደሱ ደቡብ በኩል ቆመው ነበር ከዚያም ደመናም የመቅደሱን ውስጥ አደባባይ ሞላው
|
||||
\v 4 የእግዚአብሔርም ክብር ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት በለይ ተነስቶ ከፍ ብሎ በመቅደሱ በር በላይ ቆመ፡፡ ቤተመቅደሱን በደመና ሞላው ከእግዚአብሔርም የክብር መገኘት የተነሳ በአደባባዩ ያለው ሀሉ ያንፀባርቅ ነበር፡፡
|
||||
\v 5 ከመቅደሱም ውጪ ባለው አደባባይ እንደ ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር እንደሚናገረው ከፍ ያለ ድምፅ ባለክንፍ ፍጥረታት በክንፎቻቸው የሚያሰሙትን ድምፅ ሰማሁ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 6 \v 7 \v 8 ጌታ እግዚአብሔር የበፍታ መጐናፀፊያ የለበሰውን ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት መካከል የከሰሉን ፍም እንዲወልድ ሲያዘው ሰውየው ወደ አደባባዩ ሄዶ በተሽከርካሪው አጠገብ ቆሞ
|
||||
7. ከዚያም ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት መካከል አንዱ በዚያ በመካከላቸው ወዳለው እጁን ዘረጋ ከከሰሉም ጥቂት ወስዶ የከፍታ መጐናፀፊያ በለበሰው እጆች ላይ አስቀመጠው ከዚያም ያለው ይዞት ወጣ፡፡
|
||||
8. ክንፍ ያላቸው ፍጥረታት በክንፎቻቸው ሥር የሰው እጆችን የሚመስሉ ነገር ነበር፡፡
|
||||
\v 6 ጌታ እግዚአብሔር የበፍታ መጐናፀፊያ የለበሰውን ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት መካከል የከሰሉን ፍም እንዲወልድ ሲያዘው ሰውየው ወደ አደባባዩ ሄዶ በተሽከርካሪው አጠገብ ቆሞ
|
||||
\v 7 7. ከዚያም ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት መካከል አንዱ በዚያ በመካከላቸው ወዳለው እጁን ዘረጋ ከከሰሉም ጥቂት ወስዶ የከፍታ መጐናፀፊያ በለበሰው እጆች ላይ አስቀመጠው ከዚያም ያለው ይዞት ወጣ፡፡
|
||||
\v 8 8. ክንፍ ያላቸው ፍጥረታት በክንፎቻቸው ሥር የሰው እጆችን የሚመስሉ ነገር ነበር፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 9 \v 10 \v 11 ከዚያም ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት ጐን/አጠገብ አራት ተሽከርካሪ መንኮራኩሮች አየሁ ከየአንዳንዱም ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት አጠገብ አንድ ተሽከርካሪ ነበር፡፡ ተሽከርካሪውም እንደ ከበረ ድንጋይ ይብለጨለጭ ነበር፡፡
|
||||
1ዐ. ተሽከርካሪዎችም አንድ አይነት ነበሩ እያንዳንዳቸውም በተሽከርካሪው ውስጥ አንድ/ሌላ ተሽከርካሪ ነበራቸው
|
||||
11. ተሽከርካሪዎቹም የሚንቀሳቀሱት ክንፍ ካላቸው ፍጥረቶችም አንዱ ፊት ለፊት በሚሄድበት ቀጥታ ነው ተሽከርካሪዎቹ ክንፍ ያላቸው ፍጥረታት በሚበሩበት ጊዜ ወደ ሌላ አቅጣጫ አይዞሩም፡፡
|
||||
\v 9 ከዚያም ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት ጐን/አጠገብ አራት ተሽከርካሪ መንኮራኩሮች አየሁ ከየአንዳንዱም ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት አጠገብ አንድ ተሽከርካሪ ነበር፡፡ ተሽከርካሪውም እንደ ከበረ ድንጋይ ይብለጨለጭ ነበር፡፡
|
||||
\v 10 ተሽከርካሪዎችም አንድ አይነት ነበሩ እያንዳንዳቸውም በተሽከርካሪው ውስጥ አንድ/ሌላ ተሽከርካሪ ነበራቸው
|
||||
\v 11 ተሽከርካሪዎቹም የሚንቀሳቀሱት ክንፍ ካላቸው ፍጥረቶችም አንዱ ፊት ለፊት በሚሄድበት ቀጥታ ነው ተሽከርካሪዎቹ ክንፍ ያላቸው ፍጥረታት በሚበሩበት ጊዜ ወደ ሌላ አቅጣጫ አይዞሩም፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 12 \v 13 \v 14 ጀርባቸው እጆቻቸውና ክንፎቻቸው ጨምሮ መላ አካላቸው በዓይኖ የተሞሉ ነበሩ ተሽከርካሪዎቹም በዓይኖች የተሞሉ የተሸፈኑ ነበሩ፡፡
|
||||
13. አንድ ሰውም የሚሽከረከርበት ተሽከርካሪውም ብሎ ሲሰይመው ሲጠራቸው ሰማሁ፡፡
|
||||
14. እያንዳንዳቸው ባለክንፍ ጥፍረታት አራት ፊቶች ነበራቸው አንደኛው ፊት የበሬ ፊት አንደናው የሰው አንደኛው የአንበሳ አንደኛው የንስር ፊት ይመስል ነበር፡፡
|
||||
\v 12 ጀርባቸው እጆቻቸውና ክንፎቻቸው ጨምሮ መላ አካላቸው በዓይኖ የተሞሉ ነበሩ ተሽከርካሪዎቹም በዓይኖች የተሞሉ የተሸፈኑ ነበሩ፡፡
|
||||
\v 13 አንድ ሰውም የሚሽከረከርበት ተሽከርካሪውም ብሎ ሲሰይመው ሲጠራቸው ሰማሁ፡፡
|
||||
\v 14 እያንዳንዳቸው ባለክንፍ ጥፍረታት አራት ፊቶች ነበራቸው አንደኛው ፊት የበሬ ፊት አንደናው የሰው አንደኛው የአንበሳ አንደኛው የንስር ፊት ይመስል ነበር፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 15 \v 16 \v 17 ክንፍ ያላቸው ፍጥረታትም ወደ ላይ ከፍ ብለው ተነሱ፡፡ እነርሱም በከበረ ወንዝ አጠገብ ያየኋቸው እነዚህ ህያዋን ፍጥረታት ነበር፡፡
|
||||
16. ክንፍ ያላቸው ፍጥረታት ሲንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎችም አብረዋቸው ይንቀሳቀሱ ነበር፡፡ ክንፍ ያላቸው ፍጥረታት ከምድር በላይ ለመብረር ክንፎቻቸውን ሲዘረጉ ተሽከርካሪዎቹ ከአጠገባቸው ሳይሄዱ እዚያው ይቆዩ ነበር፡፡
|
||||
17. የህያዋን ፍጥረታቱ መንፈስ በተሽከርካሪዎቹ ውስጥ ስለነበረ ክንፍ ያላቸው ፍጥረታት ሲቆሙ ተሽከርካሪዎቹም ይቆሙ ነበር፡፡ ክንፍ ያላቸው ፍጥረታት ሊበሩ ሲሉ ተሽከርካሪዎቹም አብረው ይበራሉ፡፡
|
||||
\v 15 ክንፍ ያላቸው ፍጥረታትም ወደ ላይ ከፍ ብለው ተነሱ፡፡ እነርሱም በከበረ ወንዝ አጠገብ ያየኋቸው እነዚህ ህያዋን ፍጥረታት ነበር፡፡
|
||||
\v 16 16. ክንፍ ያላቸው ፍጥረታት ሲንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎችም አብረዋቸው ይንቀሳቀሱ ነበር፡፡ ክንፍ ያላቸው ፍጥረታት ከምድር በላይ ለመብረር ክንፎቻቸውን ሲዘረጉ ተሽከርካሪዎቹ ከአጠገባቸው ሳይሄዱ እዚያው ይቆዩ ነበር፡፡
|
||||
\v 17 17. የህያዋን ፍጥረታቱ መንፈስ በተሽከርካሪዎቹ ውስጥ ስለነበረ ክንፍ ያላቸው ፍጥረታት ሲቆሙ ተሽከርካሪዎቹም ይቆሙ ነበር፡፡ ክንፍ ያላቸው ፍጥረታት ሊበሩ ሲሉ ተሽከርካሪዎቹም አብረው ይበራሉ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 18 \v 19 የእግዚአብሔርም ክብር ከመቅደሱ መግቢያ ተነስቶ ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት በላይ ቆመ፡፡
|
||||
19. እኔም እያየሁ ክንፍ ያላቸው ፍጥረታ ክንፎቻቸውን ዘርግተው (ከምድር ተነስቶ ሲሄድ) መብረር ጀመሩ ተሽከርካሪዎችም አብረዋቸው ሄዱ፡፡ በመቅደስም በምስራቅ አቅጣጫ ባለው መግቢያ ላይ ቆመ እስራኤላውያን ያመኑበት የነበረው የእግዚአብሔር ክብር ከበላያቸው ነበር፡፡
|
||||
\v 18 የእግዚአብሔርም ክብር ከመቅደሱ መግቢያ ተነስቶ ክንፍ ካላቸው ፍጥረታት በላይ ቆመ፡፡
|
||||
\v 19 19. እኔም እያየሁ ክንፍ ያላቸው ፍጥረታ ክንፎቻቸውን ዘርግተው (ከምድር ተነስቶ ሲሄድ) መብረር ጀመሩ ተሽከርካሪዎችም አብረዋቸው ሄዱ፡፡ በመቅደስም በምስራቅ አቅጣጫ ባለው መግቢያ ላይ ቆመ እስራኤላውያን ያመኑበት የነበረው የእግዚአብሔር ክብር ከበላያቸው ነበር፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 20 \v 21 \v 22 እነዚህም በክብር ወንዝ አጠገብ ያየኋቸው እነዚያው ህያዋን ፍጥረታት ነበሩ እነሱም ክንፍ ያላቸው ፍጥረታት መሆናቸውን እንደሆኑ ተረዳሁ/አወቅሁ፡፡
|
||||
21. እያንዳንዳቸው አራት ፊቶችና አራት ክንፎች ነበሯቸው ከክንፎቻቸውም በታች ሥር የሰው እጆች የሚመስሉ ነገሮች ነበሩ፡፡
|
||||
22. ፊቶቻቸውም በክብር ወንዝ አጠገብ ያየኋቸው እንዚህ ፊቶች ነበሩ እያንዳንዳቸውም በቀጥታ ወደፊት ይበሩ ነበር፡፡
|
||||
\v 20 እነዚህም በክብር ወንዝ አጠገብ ያየኋቸው እነዚያው ህያዋን ፍጥረታት ነበሩ እነሱም ክንፍ ያላቸው ፍጥረታት መሆናቸውን እንደሆኑ ተረዳሁ/አወቅሁ፡፡
|
||||
\v 21 21. እያንዳንዳቸው አራት ፊቶችና አራት ክንፎች ነበሯቸው ከክንፎቻቸውም በታች ሥር የሰው እጆች የሚመስሉ ነገሮች ነበሩ፡፡
|
||||
\v 22 22. ፊቶቻቸውም በክብር ወንዝ አጠገብ ያየኋቸው እንዚህ ፊቶች ነበሩ እያንዳንዳቸውም በቀጥታ ወደፊት ይበሩ ነበር፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue