Sun Oct 14 2018 19:47:00 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
b75a47e591
commit
83f44919bc
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\c 35 \v 1 1. ያህዌ ሌላም መልእክት ሰጠኝ፤ እንዲህም አለኝ፤
|
||||
\v 2 2. የሰው ልጅ ሆይ፣ ወደ ኤዶም ፊትህን አዙር፤ በሕዝቡም ላይ ትንቢት ተናገር፡፡ እንዲህም በል፤
|
||||
\v 3 3. በኤዶም በሴይር ተራራ አጠገብ በምትኖር አንተ ላይ ተነሥቼብሃለሁ፤ እጄን በአንተ ላይ አደርጋሁ፤ አገርህን አፈራርሳሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 4 4. ከተሞችህን አጠፋለሁ፤ ሰው ሁሉ ይሰደዳል፡፡ ይህ በሚሆንበት ጊዜ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ታውቃላችሁ፡፡
|
||||
\v 5 5. ሁሌም የእስራኤል ሕዝብ ጠላት ነበራችሁ፤ ታላቅ መከራ በደረሰባቸው ጊዜ፣ ጠላት ባጠቃቸው ጊዜ፣ በኃጢአታቸው ምክንያት እኔም ጽኑ ቅጣት ባወረድሁባቸው ጊዜ፣ እናንተ ደስ ተሰኝታችሁ ነበር፡፡
|
||||
\v 6 6. ስለዚህ እኔ ጌታ ያህዌ ሕያው እንደ መሆኔ፣ እናንተንም ጠላት እንዲያጠፋችሁ አደርጋለሁ፤ ደግመው ደጋግመው ያጠቋችኃል፡፡ ሌሎች ሲገደሉ በማየት ተደስታችሁ ነበር፤ ስለዚህ እኔ እናንተን አጠፋለሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 7 7. የሴይርን ተራራ ባድማና ጠፍ አደርጋለሁ፤ ወደዚያ የሚገቡትንና ከዚያም የሚወጡትን አጠፋለሁ፡፡
|
||||
\v 8 8. ተራሮቻችሁን ሁሉ በሬሳ እሞላለሁ፤ በሰይፍ የተገደሉት ሁሉ በተራሮቻችሁ፣ በሸለቆዎቻችሁና በውሃ መውረጃዎቻችሁ ሁሉ ላይ ይወድቃሉ፡፡
|
||||
\v 9 9. ምድራችሁን ለዘላለም ባድማ አደርጋለሁ፤ ከተሞቻችሁ መኖሪያ አይሆኑም፡፡ ከዚያም እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ታውቃላችሁ፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue