Sun Oct 14 2018 19:50:59 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
9b19a06dba
commit
5bf932cb8a
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 10 \v 11 በተራሮችና በመላው እስራኤል የሚኖሩ ሰዎችን ብዛት እጨምራለሁ፤ አሁን ፈራርሰው ያሉ ከተሞች እንደ ገና ይሠራሉ፤ ሰዎችም ይኖሩባቸዋል፡፡
|
||||
11. የሰዎችንና የቤት እንስሳትን ብዛት አሳድጋለሁ፤ ፍሬያማ ይሆናሉ፤ ቁጥራቸውም ይበዛል፤ እንደ ቀድሞው ዘመን ይበለጥጋሉ፡፡ ከዚያም እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ሰዎች ያውቃሉ፡፡
|
||||
\v 10 በተራሮችና በመላው እስራኤል የሚኖሩ ሰዎችን ብዛት እጨምራለሁ፤ አሁን ፈራርሰው ያሉ ከተሞች እንደ ገና ይሠራሉ፤ ሰዎችም ይኖሩባቸዋል፡፡
|
||||
\v 11 11. የሰዎችንና የቤት እንስሳትን ብዛት አሳድጋለሁ፤ ፍሬያማ ይሆናሉ፤ ቁጥራቸውም ይበዛል፤ እንደ ቀድሞው ዘመን ይበለጥጋሉ፡፡ ከዚያም እኔ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ሰዎች ያውቃሉ፡፡
|
||||
\v 12 12. እናንተን ሕዝቤ እስራኤልን በተራሮቻችሁ ላይ እንድትመላለሱ አደርጋለሁ፤ ይወርሳችኃል፤ እናንተም ለዘላለም የእርሱ ትሆናላችሁ፡፡ በቂ ምግብ ስለምትሰጧቸው ከእንግዲህ ማንም በራብ አይሞትም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 13 ጌታ ያህዌ ለእናንተ ለተራሮች እንዲህ ይላል፤ ሰዎች እናንተ ላይ በቂ እህል ማምረት አይቻልም ብለው ነበር፤ በዚህም ምክንያት ብዙዎች በራብ ሞተው ነበር፡፡
|
||||
\v 14 14. ከእንግዲህ ግን እንዲህ አይሆንም፡፡
|
||||
\v 15 15. ከእንግዲህ ሰዎች አያላግጡባችሁም፤ ከእንግዲህ መሳቂያ መሳለቂያ አትሆኑም፤ ከእንግዲህ እናንተ ላይ የሚኖር ሕዝብ አይሸነፍም፤ እኔ ጌታ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 16 ያህዌ ሌላም መልእክት ሰጠኝ፤ እንዲህም አለኝ፤
|
||||
\v 17 17. ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ እስራኤላውያን በገዛ ምድራቸው እየኖሩ በነበረ ጊዜ፣ በሥራቸውና በአኗኗራቸው ምድሪቱን አረከሷት፤ በእኔ ፊት ተቀባይነት እንዳይኖራት አደረጉ፡፡ ፀባይና ምግባራቸው አንድ ሴት በወር አበባዋ ጊዜ እንደምትረክሰው ዐይነት ነበር፡፡
|
||||
\v 18 18. ስለዚህ በምድሪቱ ላይ ብዙ ደም ስላፈሰሱ፤ ጣዖቶችንም ስላመለኩ፣ በጽኑ ቀጣኃቸው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 19 \v 20 20. በአሕዛብ መካከል በኖሩበት ጊዜ፣ እኔን ማክበር ሲገባቸው ሰዎች እኔ ላይ እንዲያፌዙ አደረጉ፡፡ እነርሱን በተመለከተ፣ ‹እነዚህ የያህዌ ሕዝብ ናቸው፤ ነገር ግን ለእነርሱ መከላከል ስላልቻለ እርሱ ከሰጣቸው ምድር ተባርረዋል› አሉ፡፡
|
||||
\v 21 21. እነዚያ ሕዝቦች እኔን ማምለክ ሲገባቸው፣ የእስራኤል ሕዝብ በሄዱበት ሁሉ በአሕዛብ ዘንድ ስሜን አዋረዱ፡፡
|
||||
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 22 ስለዚህ ለእስራኤል ሕዝብ እንዲህ በል፤ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፣ እኔ እናንተን የምታደጋችሁ ስለ እናንተ ብዬ ሳይሆን፣ በእነዚያ አገሮች ያሉ አሕዛብ እኔን እንዲያመልኩ ነው፡፡ በየሄዳችሁበት ሁሉ ስሜ እንዲረክስ የሚቻላችሁን ሁሉ አድርጋችኃል፡፡
|
||||
\v 23 23. ምንም እንኳ የእናንተን ተግባር በማየት ይህን ማወቅ ባይችሉም፤ እነዚያ ሕዝቦች እኔን እንዲያመልኩ ያንን አሳያቸዋለሁ፡፡ ማንኛውንም ነገር ማድረግ የምችል ኃያል መሆኔን ሳሳያቸው፣ አደርጋለሁ ያልሁን ሁሉ ማድረግ እንደምችል ያውቃሉ፡፡ በቅድስና ስታከብሩኝም ያያሉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 24 . ከእነዚያ ሩቅ አገሮች መልሼ አመጣችኃለሁ፤ ከሄዳችሁበት ሁሉ ወደ ገዛ ምድራችሁ እሰበስባችኃለሁ፡፡
|
||||
\v 25 25. ንጹሕ ውሃ እረጫችኃለሁ፤ እናንተም ትነጻላችሁ፡፡ ከርኩሰታችሁ ሁሉና ከጣዖቶቻችሁ ሁሉ አነጻችኃለሁ፡፡
|
||||
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 26 ፍጹም አዲስ የሆነ አስተሳሰብ እሰጣችኃለሁ፤ ግትርነታችሁን ትታችሁ በፍጹም ልባችሁ እንድትታዘዙኝ አደርጋለሁ፡፡
|
||||
\v 27 27. መንፈሴን በውስጣችሁ አኖራለሁ፤ ሕጐቼን በጥንቃቄ መጠበቅ እንድትችሉ አደርጋለሁ፡፡
|
||||
\v 28 28. እንደ ገና ለአባቶቻችሁ በሰጠኃቸው ምድር ትኖራላችሁ፡፡ ሕዝቤ ትሆናላችሁ፤ እኔም አምላካችሁ እሆናለሁ፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue