Sun Oct 14 2018 19:24:59 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
b1ae38bf64
commit
5862557a67
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 17 \v 18 17. እኛ እስራኤላውያን ወደ ባቢሎን ከተወሰድን ሃያ ሰባት ዓመት በኃላ፣ በአዲሱ ዓመት የመጀመሪያ ቀን፣ ያህዌ ይህን መልእክት ሰጠኝ፡፡
|
||||
18. ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ጢሮስን ክፉና አጠቃ፤ የሁሉም ራስ ተመልጧል፤ የሁሉም ትከሻ ተልጧል፡፡ ይሁን እንጂ፣ እርሱና ሰራዊቱ ጢሮስ ላይ ካደረጉት ዘመቻ ያተረፉት ነገር የለም፡፡
|
||||
\v 17 17. እኛ እስራኤላውያን ወደ ባቢሎን ከተወሰድን ሃያ ሰባት ዓመት በኃላ፣ በአዲሱ ዓመት የመጀመሪያ ቀን፣ ያህዌ ይህን መልእክት ሰጠኝ፡፡
|
||||
\v 18 18. ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ጢሮስን ክፉና አጠቃ፤ የሁሉም ራስ ተመልጧል፤ የሁሉም ትከሻ ተልጧል፡፡ ይሁን እንጂ፣ እርሱና ሰራዊቱ ጢሮስ ላይ ካደረጉት ዘመቻ ያተረፉት ነገር የለም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 19 19. ስለዚህም ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ግብፅን ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር እሰጣለሁ፤ ለሰራዊቱ ደመወዝ እንዲሆን ሀብቷን ሁሉ ይዘርፋል፡፡
|
||||
\v 20 20. ጢሮስን ለማጥፋት ላደረጉት ክፍያ እንዲሆናቸው ለባቢሎን ንጉሥና ለሰራዊቱ ግብፅን ይሰጠዋል፡፡››
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 21 ያህዌ እንዲህ አለኝ፣ ‹‹አንድ ቀን እስራኤል ታላቅ ሕዝብ ይሆናል፡፡ ያ በሚሆንበት ጊዜ የምትነግራቸውን ይሰማሉ፡፡ በዚያ ጊዜ ይህ ሁሉ የሆነው እኔ ያህዌ የተናገርሁትን የማድረግ ኃይል እንዳለኝ ያውቃሉ፡፡››
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\c 30 \v 1 1. ያህዌ ሌላም መልእክት ሰጠኝ፤
|
||||
\v 2 2. እንዲህም አለኝ ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ ግብፅ ላይ ስለሚደርሰው ትንቢት ተናገር፡፡ እንዲህም በል ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ‹በዚያ ቀን አስጨናቂ ነገር ስለሚሆን ዋይ ብለህ አልቅስ፡፡
|
||||
\v 3 3. ቀኑ ቅርብ ነው፤
|
||||
በዚያ ቀን እኔ ያህዌ ሕዝብን እቀጣለሁ
|
||||
የድቅድቅ ደመና ቀን፤ ለሕዝቦችም የመከራ ቀን ይሆናል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 4 4. በግብፅ ሰይፍ ይሆናል
|
||||
በኢትዮጵያም ላይ አስጨናቂ ሁከት ይደርሳል፡፡
|
||||
በግብፅ ምድር ብዙዎች ይገደላሉ
|
||||
ሀብቷን ይወስዳሉ
|
||||
መሠረትዋንም ያፈርሳሉ፡፡
|
||||
\v 5 5. የኢትዮጵያ፣ የሊብያ፣ የሊዲያና በግብፅ ምድር ያሉ የባዕድ አገር ሰዎች ሁሉ በግብፅ ካሉ አይሁድ ጋር በአንድነት በጦርነት ያልቃሉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 6 6. ያህዌ እንዲህ ይላል፤
|
||||
‹ያ ሰራዊት የግብፅ ተባባሪዎችን ያሸንፋል
|
||||
ግብፅ የተኩራራችበት ብርታት ይወድቃል፡፡
|
||||
በሰሜን ከሚገዶል አንሥቶ፣ በደቡብ እስካለው አስዋን ድረስ፣ የግብፅ ተባባሪዎችን ይገድላሉ ይላል ጌታ ያህዌ፡፡
|
||||
\v 7 7. የግብፅ ተባባሪ ወታደሮች ይደነግጣሉ፤ ከተሞቻቸው ወድመው የፍርስራሽ ክምር ይሆናሉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 8 8. ግብፅን በእሳት ሳነድ፣
|
||||
ረዳቶቿ ሁሉ ሲደቁ፣
|
||||
እኔ ያህዌ የተናገርሁትን የማድረግ ኃይል እንዳለኝ ሰዎች ሁሉ ያውቃሉ፡፡
|
||||
\v 9 9. በዚያ ቀን አንዳች ችግር ይደርስብናል ብለው ሳያስቡ ኢትዮጵያውያንን ለማስፈራራት መልእክተኞችን በፈጣን መርከቦች እስከ ዐባይ ወንዝ ድረስ እልካለሁ፡፡ ግብፅ መውደሟን ሲሰሙ እጅግ ይደነግጣሉ፡፡ ይህም ሳይውል ሳያድር ይፈጸማል!
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 10 10. ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል
|
||||
በባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር አማካይነት
|
||||
ስፍር ቁጥር የሌለውን የግብፅ ሕዝብ አጠፋለሁ፡፡
|
||||
\v 11 11. ናቡከደነፆርና ለማንም የማይራራ ሰራዊቱ
|
||||
ግብፅን ለማጥፋት ይመጣሉ፤
|
||||
ግብፅ በሞቱ ሰዎች ሬሳ ትሞላለች፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 12 የዐባይን ወንዝ ምንጭ አደርቃለሁ
|
||||
ግብፃውያንን ለክፉ ሰዎች እሸጣለሁ፤
|
||||
እኔ ያህዌ ተናግሬአለሁና ይህ በትክክል ይፈጸማል፡፡
|
|
@ -67,6 +67,7 @@
|
|||
"27-title",
|
||||
"28-title",
|
||||
"29-title",
|
||||
"29-21",
|
||||
"30-title",
|
||||
"31-title",
|
||||
"32-title",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue