Tue Oct 16 2018 13:21:06 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
950997b88c
commit
1fdbb2d421
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 35 ከዚያም፣ ‹ፈራርሶ የነበረው ምድር እንደ ኤደን ገነት ለም ሆነ፤ የፍርስራሽ ክምር የነበሩት ባዶና ባድማ ከተሞች፣ አሁን ቤቶች ተሠርተውባቸዋል፤ ሰዎችም እየኖሩባቸው ነው› ይላሉ፡፡
|
||||
\v 36 36. ይህ በሚሆንበት ጊዜ እናንተ በምድሪቱ የቀራችሁ ሰዎች ፈርሶ የነበረውን እንድትሠሩ ምንም በማይበቅልበት ቦታ እህል እንድታመርቱ ያስቻልኃችሁ እኔ ያህዌ መሆኔን ታውቃላችሁ፡፡ እኔ ያህዌ ተናግሬአለሁ፤ እኔም አደርገዋለሁ፡፡
|
||||
\v 36 ይህ በሚሆንበት ጊዜ እናንተ በምድሪቱ የቀራችሁ ሰዎች ፈርሶ የነበረውን እንድትሠሩ ምንም በማይበቅልበት ቦታ እህል እንድታመርቱ ያስቻልኃችሁ እኔ ያህዌ መሆኔን ታውቃላችሁ፡፡ እኔ ያህዌ ተናግሬአለሁ፤ እኔም አደርገዋለሁ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 37 ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ እንደ ገና ሕዝባችሁን እንደ መንጋ እንደበዛ ላቀረባችሁ ልመና እንደ ገና መልስ እሰጣለሁ፡፡
|
||||
\v 38 38. በኢየሩሳሌም በዓላት ለመሥዋዕት እንደሚያስፈልጉ የበግ መንጋ አበዛችኃለሁ፡፡ አሁን የፈራረሱ ከተሞች፣ በሕዝብ ይሞላሉ፤ ያኔ እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ታውቃላችሁ፡፡
|
||||
\v 38 በኢየሩሳሌም በዓላት ለመሥዋዕት እንደሚያስፈልጉ የበግ መንጋ አበዛችኃለሁ፡፡ አሁን የፈራረሱ ከተሞች፣ በሕዝብ ይሞላሉ፤ ያኔ እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርሁትን ለማድረግ ኃይል እንዳለኝ ታውቃላችሁ፡፡
|
|
@ -1,4 +1 @@
|
|||
\c 37 \v 1 1. አንድ ቀን ያህዌ ሌላም ራእይ ሰጠኝ፡፡ የእግዚአብሔር ኃይል በእኔ ላይ መጣ፤ በመንፈስ እኔን የተገደሉ ሰዎች ዐጥንት ወደሞሉበት ሸለቆ ወሰደኝ፡፡
|
||||
\v 2 2. በአጥንቶቹ መካከል ወዲያ ወዲህ እንድል አደረገኝ፡፡ ዐጥንቶቹ በጣም የበዙና በጣም የደረቁ መሆናቸውን አየሁ፡፡
|
||||
\v 3 3. እርሱም፣ ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ እነዚህ ዐጥንቶች እንደ ገና በሕይወት ይኖራሉ ብለህ ታስባለህ››? አለኝ፡፡
|
||||
እኔም፣ ‹‹ጌታዬ ያህዌ ሆይ፣ ያንን የምታውቅ አንተ ብቻ ነህ?›› አልሁ፡፡
|
||||
\c 37 \v 1 አንድ ቀን ያህዌ ሌላም ራእይ ሰጠኝ፡፡ የእግዚአብሔር ኃይል በእኔ ላይ መጣ፤ በመንፈስ እኔን የተገደሉ ሰዎች ዐጥንት ወደሞሉበት ሸለቆ ወሰደኝ፡፡ \v 2 በአጥንቶቹ መካከል ወዲያ ወዲህ እንድል አደረገኝ፡፡ ዐጥንቶቹ በጣም የበዙና በጣም የደረቁ መሆናቸውን አየሁ፡፡ \v 3 እርሱም፣ ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ እነዚህ ዐጥንቶች እንደ ገና በሕይወት ይኖራሉ ብለህ ታስባለህ››? አለኝ፡፡ እኔም፣ ‹‹ጌታዬ ያህዌ ሆይ፣ ያንን የምታውቅ አንተ ብቻ ነህ?›› አልሁ፡፡
|
|
@ -337,7 +337,10 @@
|
|||
"36-26",
|
||||
"36-29",
|
||||
"36-32",
|
||||
"36-35",
|
||||
"36-37",
|
||||
"37-title",
|
||||
"37-01",
|
||||
"38-title",
|
||||
"39-title",
|
||||
"40-title",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue