Sat Oct 13 2018 05:46:05 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2018-10-13 05:46:05 +03:00
parent bffc0c91f6
commit 144f387340
2 changed files with 14 additions and 0 deletions

5
21/14.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 14 14. አሁንም የሰው ልጅ ሆይ፣ ትንቢት ተናገር
ሊሆን ባለው ነገር ምን ያህል ማዘንህን ለማሳየት
በእጆችህ አጨብጭብ፤ ሰይፉም በመደጋገም ተወዛውዞ
እየዞረ የሚገድል የሚያሸብርና
የሚያርድ ሰይፍ ነው፡፡

9
21/15.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,9 @@
\v 15 15. ሰዎች በፍርሃት እንዲርዱና፣ ብዙዎችም እንዲገደሉ
ለማረድ የተዘጋጁ ሰዎችን በየከተማው ደጆች አኑሬአለሁ፡፡
ወታደሮቹ ሰዎችን ሲጨፈጭፉ፣ ሰይፉ እንደ መብረቅ
ያብለጨልጫል፡፡
\v 16 16. አንተ ስለታም ሰይፍ! ማንም እስከማይተርፍ ድረስ
ስለትህ በዞረበት በቀኝና በግራ ቆራርጥ፡፡
\v 17 17. እኔም በድል አድራጊነት እጆቼን አጨበጭባለሁ
ኃይለኛ ቁጣዬም ይበርዳል፡፡
እኔ ያህዌ ተናግሬአለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል፡፡››