2 lines
459 B
Plaintext
2 lines
459 B
Plaintext
|
\v 46 46. ጌታ ያህዌ የሚለው ይህ ነው፤ በሰማርያና በኢየሩሳሌም ላይ ሁከት ፈጣሪዎችን ሰብስብ፤ የሁለቱን ከተማ ሰዎች ያሸብሯቸው፤ ደግሞም ይዝረፏቸው፡፡
|
||
|
\v 47 47. አዋኪዎቹ በድንጋይ ወግረው ይግደሏቸው፤ በሰይፍ ይቆራርጧቸው፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን ገድለው፤ ቤቶቻቸውን ያቃጥሉ፡፡
|