Wed Dec 07 2016 22:06:47 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2016-12-07 22:06:49 +03:00
parent af9e24d18a
commit 5c7e6f106d
3 changed files with 3 additions and 3 deletions

View File

@ -1 +1 @@
\v 18 አምላካችሁ እግዝዚአብሔር በሚሰጣችሁ ከተማ ሁሉ ለየነገዶቻችሁ ዳኞችንና አለቆችን ሹሙ፥ እነርሱም ሕዝቡን በቅን ፍርድ ይዳኙ፥ \v 19 ፍርድ አታዛቡ፥ አድልዎ አታደርጉ፥ ጉቦም አትቀበሉ፥ ጉቦ የጠቢባንን ዐይን ያሳውራል፤ የጻድቃንንም ቃል ያጣምማልና። \v 20 በሕይወት እንድትኖሩና አምላካችሁ እግዚአብሔር የሚሰጣችሁን ምድር እንድትወርሱ ቅን ፍርድን ብቻ ተከተሉ።
\v 18 እግዝዚአብሔር አምላካችሁ በሚሰጣችሁ ከተማ ሁሉ ለየነገዶቻችሁ ዳኞችንና አለቆችን ሹሙ፥ እነርሱም ሕዝቡን በቅን ፍርድ ይዳኙ፥ \v 19 ፍርድ አታዛቡ፥ አድልዎ አታደርጉ፥ ጉቦም አትቀበሉ፥ ጉቦ የጠቢባንን ዐይን ያሳውራል፤ የጻድቃንንም ቃል ያጣምማልና። \v 20 በሕይወት እንድትኖሩና እግዚአብሔር አምላካችሁ የሚሰጣችሁን ምድር እንድትወርሱ ቅን ፍርድን ብቻ ተከተሉ።

View File

@ -1 +1 @@
\v 21 ለአምላካችሁ ለእግዚአብሔር በምታደርጉት መሠዊያ አጠገብ የአሼራን ምስል የእንጨት ዐምድ አታቁሙ። \v 22 አምላካችሁ እግዚአብሔር የሚጠላውን ማምለኪያ ዐምድ ለእናንተ አታቁሙ።
\v 21 ለእግዚአብሔር ለአምላካችሁ በምታደርጉት መሠዊያ አጠገብ የአሼራን ምስል የእንጨት ዐምድ አታቁሙ። \v 22 እግዚአብሔር አምላካችሁ የሚጠላውን ማምለኪያ ዐምድ ለእናንተ አታቁሙ።

View File

@ -1 +1 @@
\c 17 \v 1 እንከን ወይም ጉድለት ያለበትን በሬ ወይም በግ ለአምላክችሁ እግዚአብሔር አትሠዉ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ፊት አስጸያፊ ነውና።
\c 17 \v 1 እንከን ወይም ጉድለት ያለበትን በሬ ወይም በግ እግዚአብሔር ለአምላክችሁ አትሠዉ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ፊት አስጸያፊ ነውና።