From e283ee554101cbec2901047047949f4a2682a255 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: burje_duro Date: Thu, 26 Apr 2018 12:35:16 +0300 Subject: [PATCH] Thu Apr 26 2018 12:35:15 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 02/46.txt | 2 +- 02/48.txt | 3 +-- 03/01.txt | 4 +--- 03/03.txt | 3 +-- 03/title.txt | 1 + manifest.json | 6 +++++- 6 files changed, 10 insertions(+), 9 deletions(-) create mode 100644 03/title.txt diff --git a/02/46.txt b/02/46.txt index 52d74b6..7f32eae 100644 --- a/02/46.txt +++ b/02/46.txt @@ -1 +1 @@ -\v 46 \v 47 ንጉሥ ናቡከደነፆርም በዳንኤል ፊት በግንባሩ ተደፋ አከበረውም፤ መሥዋዕትና ዕጣን እንዲይቀርቡለት አዘዘ። ንጉሡ ዳንኤልን እን ዲህ አለው፦« ይህን ምሥጢር መግለጥ ችለሃልና፥ ምሥጢርን ሁሉ የሚገልጠው አምላክህ በእውነት የአማልክት አምላክ፥ የነገሥታት ጌታ ነው።» \ No newline at end of file +\v 46 ንጉሥ ናቡከደነፆርም በዳንኤል ፊት በግንባሩ ተደፋ አከበረውም፤ መሥዋዕትና ዕጣን እንዲይቀርቡለት አዘዘ። \v 47 ንጉሡ ዳንኤልን እንዲህ አለው፦« ይህን ምሥጢር መግለጥ ችለሃልና፥ ምሥጢርን ሁሉ የሚገልጠው አምላክህ በእውነት የአማልክት አምላክ፥ የነገሥታት ጌታ ነው።» \ No newline at end of file diff --git a/02/48.txt b/02/48.txt index 8dd96b0..728fbe3 100644 --- a/02/48.txt +++ b/02/48.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 48 \v 49 ከዚያም በኋላ ንጉሡ ዳንኤልን እጅግ አከበረው፥ብዙ አስደናቂ ሥጦታዎችንም ሰጠው። በባቢሎን ክፍለ አገር ሁሉ ላይ ገዢ አደረገ -ው። በባቢሎን ጠቢባን ሁሉ ላይ ዋነኛ አስተዳዳሪ ሆነ። ዳንኤልም ለንጉሡ ጥያቄ አቀረበ፥ ንጉሡም ሲድራቅን፥ሚሳቅንና አብድናጎን በባቢሎን ክፍለ አገር ላይ አስተዳዳሪዎች አድርጎ ሾማቸው። ዳንኤል ግን በንጉሡ ቤተ መንግሥት ተቀመጠ። \ No newline at end of file +\v 48 ከዚያም በኋላ ንጉሡ ዳንኤልን እጅግ አከበረው፥ብዙ አስደናቂ ሥጦታዎችንም ሰጠው። በባቢሎን ክፍለ አገር ሁሉ ላይ ገዢ አደረገው። በባቢሎን ጠቢባን ሁሉ ላይ ዋነኛ አስተዳዳሪ ሆነ። \v 49 ዳንኤልም ለንጉሡ ጥያቄ አቀረበ፥ ንጉሡም ሲድራቅን፥ሚሳቅንና አብድናጎን በባቢሎን ክፍለ አገር ላይ አስተዳዳሪዎች አድርጎ ሾማቸው። ዳንኤል ግን በንጉሡ ቤተ መንግሥት ተቀመጠ። \ No newline at end of file diff --git a/03/01.txt b/03/01.txt index aed53ea..3083d2d 100644 --- a/03/01.txt +++ b/03/01.txt @@ -1,3 +1 @@ -\c 3 \v 1 \v 2 ንጉሡ ናቡከደነፆር ርዝመቱ ስድሳ ክንድ ስፋቱ ስድስት ክንድ የሆነ የወርቅ ምስል አሠራ። በባቢሎንም ክፍለ አገር በዱራ ሜዳ አቆመ -ው። ከዚያም ናቡከደነፆር አማካሪዎችን፥የግምጃ ቤት ኃላፊዎችን፥ ዳኞችን፥ የአጥቢያ ፈራጆችንና የክፍላተ አገር ከፍተኛ ባለ ሥልጣናትን ሁሉ ጨምሮ የክፍለ አገር አስተዳዳሪዎች፥ የክልል አስተዳዳሪዎችና የአካባቢ አስተዳዳሪዎች ላቆመው ምስል ምረቃ እንዲመጡ፥በአንድ ላይ እንዲሰ -በሰቡ መልእክት ላከ። \ No newline at end of file +\c 3 \v 1 ንጉሡ ናቡከደነፆር ርዝመቱ ስድሳ ክንድ ስፋቱ ስድስት ክንድ የሆነ የወርቅ ምስል አሠራ። በባቢሎንም ክፍለ አገር በዱራ ሜዳ አቆመው። \v 2 ከዚያም ናቡከደነፆር አማካሪዎችን፥ የግምጃ ቤት ኃላፊዎችን፥ ዳኞችን፥ የአጥቢያ ፈራጆችንና የክፍላተ አገር ከፍተኛ ባለ ሥልጣናትን ሁሉ ጨምሮ የክፍለ አገር አስተዳዳሪዎች፥ የክልል አስተዳዳሪዎችና የአካባቢ አስተዳዳሪዎች ላቆመው ምስል ምረቃ እንዲመጡ፥ በአንድ ላይ እንዲሰበሰቡ መልእክት ላከ። \ No newline at end of file diff --git a/03/03.txt b/03/03.txt index 47dd774..b9a127d 100644 --- a/03/03.txt +++ b/03/03.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 3 \v 4 \v 5 በዚያን ጊዜም አማካሪዎችን፥የግምጃ ቤት ኋላፊዎችን፥ ዳኞችን፥የአጥቢያ ፈራጆችንና የክፍላተ አገር ከፍተኛ ባለ ሥልጣናትን ጨምሮ የክፍለ አገር አስተዳዳሪዎች፥ የክልል አስተዳዳሪዎችና የአካባቢ አስተዳዳሪዎች ናቡከደነፆር ላቆመው ምስል ምረቃ በአንድነት ተሰበሰቡ። በፊቱም ቆሙ። ከዚያም አዋጅ ነጋሪ እየጮኽ እንዲህ አለ፡- « አሕዛብ፥ መንግሥታትና ልዩ ልዩ ቋንቋ የምትናገሩ ሁሉ፥የመለከትና የእንቢልታ፥የ -መስንቆና የክራር፥የበገናና የዋሽንት ፥የዘፈንም ሁሉ ድምፅ በሰማችሁ ጊዜ ንጉሥ ናቡከደነፆር ላቆመው የወርቅ ምስል ወድቃችሁ እንድትሰግዱ ታዝዛችኋል። \ No newline at end of file +\v 3 \v 4 \v 5 በዚያን ጊዜም አማካሪዎችን፥የግምጃ ቤት ኋላፊዎችን፥ ዳኞችን፥የአጥቢያ ፈራጆችንና የክፍላተ አገር ከፍተኛ ባለ ሥልጣናትን ጨምሮ የክፍለ አገር አስተዳዳሪዎች፥ የክልል አስተዳዳሪዎችና የአካባቢ አስተዳዳሪዎች ናቡከደነፆር ላቆመው ምስል ምረቃ በአንድነት ተሰበሰቡ። በፊቱም ቆሙ። ከዚያም አዋጅ ነጋሪ እየጮኽ እንዲህ አለ፡- « አሕዛብ፥ መንግሥታትና ልዩ ልዩ ቋንቋ የምትናገሩ ሁሉ፥የመለከትና የእንቢልታ፥ የመስንቆና የክራር፥የበገናና የዋሽንት፥ የዘፈንም ሁሉ ድምፅ በሰማችሁ ጊዜ ንጉሥ ናቡከደነፆር ላቆመው የወርቅ ምስል ወድቃችሁ እንድትሰግዱ ታዝዛችኋል። \ No newline at end of file diff --git a/03/title.txt b/03/title.txt new file mode 100644 index 0000000..8d5fa1e --- /dev/null +++ b/03/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +ምዕራፍ 3 \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 73ef3dd..c111874 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -69,6 +69,10 @@ "02-39", "02-40", "02-41", - "02-44" + "02-44", + "02-46", + "02-48", + "03-title", + "03-01" ] } \ No newline at end of file