Sat Jun 04 2016 18:34:03 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
cd3647e721
commit
28559a606a
|
@ -1 +1 @@
|
|||
አሁን ስለ እናንተ በምቀበለው መከራ ደስ ይለኛል፤ አካሉ ስለ ሆነችው ስለ ቤተ ክርስቲያንም ከክርስቶስ መከራ ከመካፈል የጎደለብኝን በሥጋዬ አሟላለሁ። የእግዚአብሔርን ቃል በሙሉ ለእናንተ እገልጥ ዘንድ ከእግዚአብሔር አሠራር በተሰጠኝ ኃላፊነት መሠረት የእግዚአብሔርን ቃል እፈጽም ዘንድ ቤተ ክርስቲያንን አገለግላለሁ። ይህም ባለፉት ዘመናትና ትውልዶች ከሰው ልጆች ተሰውሮ የቆየውና አሁን ግን እግዚአብሔር ለሚያምኑት ሁሉ የገለጠው ምሥጢር ነው። እግዚአብሔርም በእናንተ መካከል ለአሕዛብ ሊገልጥላቸው የፈው ለገያለውን የዚህን ምሥጢር የክብር ብልጽግና ምን ያኽል ታላቅ መሆኑን ነው። ይህምሥጢር በተስፋ የምንጠባበቀው ክብር የሚገኝበት ክርስቶስ በእናንተ መካከል መኖኑ ነው።
|
||||
አሁን ስለ እናንተ በምቀበለው መከራ ደስ ይለኛል፤ አካሉ ስለ ሆነችው ስለ ቤተ ክርስቲያንም ከክርስቶስ መከራ ከመካፈል የጎደለብኝን በሥጋዬ አሟላለሁ። የእግዚአብሔርን ቃል በሙሉ ለእናንተ እገልጥ ዘንድ ከእግዚአብሔር አሠራር በተሰጠኝ ኃላፊነት መሠረት የእግዚአብሔርን ቃል እፈጽም ዘንድ ቤተ ክርስቲያንን አገለግላለሁ። ይህም ባለፉት ዘመናትና ትውልዶች ከሰው ልጆች ተሰውሮ የቆየውና አሁን ግን እግዚአብሔር ለሚያምኑት ሁሉ የገለጠው ምሥጢር ነው። እግዚአብሔርም በእናንተ መካከል ለአሕዛብ ሊገልጥላቸው የፈለገው የዚህ ምሥጢር የክብር ብልጽግና ምን ያኽል ታላቅ መሆኑን ነው። ይህም ምሥጢር በተስፋ የምንጠባበቀው ክብር የሚገኝበት ክርስቶስ በእናንተ መካከል መኖኑ ነው።
|
Loading…
Reference in New Issue