am_amo_text_ulb/01/06.txt

1 line
368 B
Plaintext

\v 6 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦«ለዔዶም አሳልፈው ሊሰጧቸው ሕዝቡን ሁሉ ማርከው ወስደዋልና፤ስለ ጋዛ ሦሥት ኃጢአቶች፥ይልቁን ም ስለ አራቱ ፥ ቅጣቴን አልመልስም። \v 7 በጋዛ ቅጥሮች ላይ እሳት እልካልሁ፥ምሽጎቹዋንም ይበላል።